Quantcast
Channel: Freedom4Ethiopian
Viewing all articles
Browse latest Browse all 4543

አልሻባብ በሶማሊያ 63 የኬንያ ወታደሮችን መግደሉን አስታወቀ

$
0
0
የኬንያው ፕሬዘዳንት ዛሬ ባደረጉት ንግግር አልሻባብ በሶማሊያ የሚገኘውን የአፍሪካ ህብረት የሰላም አስከባሪ ጦር ካምፕ በማጥቃቱ ኬንያዊያን ወታደሮች መገደላቸውን ገልጸዋል፡፡ፕሬዘዳንቱ ምን ያህል ወታደሮች በጥቃቱ እንደተገደሉ ባይገልጹም የአልሻባብ ቃል አቀባይ ለቢቢሲ በሰጠው ቃል 63 የኬንያ ወታደሮች መገደላቸውን ጠቅሷል፡፡ ፕሬዘዳንት ኡሁሩ ኬንያታ ሁኔታው በጣም አሳዛኝ እንደነበር በማብራራት ‹‹የተወሰኑት ጀግኖቻችን ዩኒፎርማቸውን እንደለበሱ ትልቁን መስዋዕትነት መክፈላቸውን ስገልጽ ሀዘን ይሰማኛል፡፡ይህንን አጋጣሚ […]

Viewing all articles
Browse latest Browse all 4543

Trending Articles