ሰበር መረጃ፡ በሄራዊ መረጃ የተባለዉ የወያኔ አንጃ በትግራይ ነጻ አዉጭ ቡድን ላይ በአሁኑ ወቅት የተቀጣጠለበትን የህዝብ አመጽ ተንተርሶ በመላዉ ሐገሪቱ የነገሰዉን የለዉጥ ነዉጥ ለመቀየር ይቻል ዘንድ፦ በእስር ላይ የሚገኙ ከፍተኛ የሐይማኖትና፣ የፖለቲካ እስረኞች፣ በተለይም ፍርድ የተበየነባቸዉ! ይለቀቁ፦ የሚል እቅድ አዉጥቶ እየተንቀሳቀሰ መሆኑን ታማኝ ምንጫችን የሰጡን መረጃ ያመለክታል። በደህንነት ቢሮዉ ዳይሬክተር የሚመራዉ ይህዉ ክንፍ በግፍ የታሰሩ […]
