በሁለቱ አገራት ያለው ሁኔታ ለህፃናት አስፈሪ ሆኗል ===================== የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት በኢትዮጵያ የቅርብ ዓመታት ታሪክ ውስጥ እጅግ ከፍተኛው በመሆን የተመዘገበው ድርቅ 400.000 ህፃናትን ለአልሚ ምግብ እጦትና 10 ሚልዩን የሚደርሱ ሰዎችን ለምግብ እርዳታ ፈላጊነት ዳርጓቸዋል ብሏል ። ድርጅቱ በሶስት አስርት ዓመታት ታሪኳ አስከፊው ድርቅ በመሆን የተመዘገበባት ኢትዮጵያ መጥፎውን ጊዜ እንድትቋቋም የ50 ሚልዮን ዶላር እርዳታ ከለጋሾች ጠይቄላታለሁ […]
