ባሳልፍነው ሰኞ አለም አቀፉ የጤና ድርጅት ከሰው ወደ ሰው የሚተላለፈው ወባ ወለድ ቫይረስ በአሜሪካና በላቲን አሜሪካ በከፍተኛ ደረጃ ሊዛመት ይችላል ብሏል ። ከግንቦት ወር 2007 ጀምሮ ወደ 21 አገራት መዛመቱ የተነገረለት ቫይረሱ በእርግዝና ወቅት በወባዋ የተነከሱ ወይም ቫይረሱ የያዛቸው ወላዶች ከተለመደው መጠን አነስ ያለ ጭንቅላት ያለውን ህፃን እንደሚወልዱ ድርጅቱ ጠቅሷል ። አሶሼትድ ፕሬስ እንደዘገበው ከሆነም […]
