የታንዛኒያው ፕሬዚዳንት ማጉፉሊ ህጋዊ የስራ ፈቃድ ያላቸውም ሆኑ የሌላቸው የውጪ አገራት ዜጎች የተሰማሩባቸውን የስራ መስኮች ለታንዛናዊያን በማስረከብ አገሪቱን ለቀው እንዲወጡ አዘዋል። ከዳሬሰላም ቶማሰን ሮውተርስ ፋውንዴሽን የተሰኘ መንግስታዊ ያልሆነ ድርጅት ይፋ እንዳደረገው ከሆነ በብዙ መቶዎች የሚቆጠሩ ኢትዮጵያውያን ስደተኞችን ወደ አገራቸው ለመመለስ የታንዛኒያ ባለስልጣናት ዝተዋል ።ኢትዮጵያዊያኑ ስደተኞች ወደ ደቡብ አፍሪካ ለመሄድ በህገ ወጥ የሰዎች ዝውውር ታንዛኒያ የገቡ […]
