ሰሞኑን በወልቃይት ጉዳይ ለመነጋገር የህወሓት ሊቀ መንበርና የትግራይ ኣስተዳዳሪ ኣቶ ኣባይ ወልዱና የብኣዴን ምክትል ሊቀመንበርና የኣማራ ክልል ኣስተዳዳሪ ኣቶ ደጉ ኣንዳርጋቸው በጎንደር ከተማ ከፍተኛ ፍጥጫ የተሞላበት ውይይት እንዳካሄዱ እየተገለፀ ነው። በወልቃይት ጉዳይ ወደ ከረረ ፍትግያ የገቡት ሁለቱ መሪዎች በመጨረሻ ሰዓት ድል ወደ ኣቶ ደጉ ኣዘንብላለች። ኣቶ ኣባይ ወልዱ ለ24 ዓመታት በትግራይ ክልል መስተዳድር ስር የነበሩት […]
