ዶ/ር ብርሃኑ ነጋ ምክትላቸው የነበሩት አቶ ሞላ አስገዶም ወደ ኢትዮጵያ የመግባታቸው ጉዳይ
ዶክተር ብርሃኑ ነጋ በዛሬው ቆይታቸው፥ ምክትላቸው የነበሩት አቶ ሞላ አስገዶም ከድተው ወደ ኢትትዮጵያ በመግባታቸው በእንቅስቃሴው ላይ ያደረሰው ጉዳት እንደሌለ ይናገራሉ። ድርጅታቸው ከኤርትራ መንግሥት ተጠግቷል በሚል ከኢትዮጵያ ሕዝብ የሚያስፈልገውን ድጋፍ ተነፍጓል ለሚሉ ወገኖችም መልስ አላቸው። ዶክተር ብርሃኑ ነጋን...
View Articleበወልቃይት ሕዝብ የማንነት ጥያቄ ላይ ውሣኔ እንዲሰጠን ለፌደራል መንግሥት ባስገባነው ጥያቄ ምክንያት ዛቻና ወከባ...
በወልቃይት ሕዝብ የማንነት ጥያቄ ላይ ውሣኔ እንዲሰጠን ለፌደራል መንግሥት ባስገባነው ጥያቄ ምክንያት ዛቻና ወከባ እየደረሰብን ነው ያሉ የአካባቢው ነዋሪዎች ስሞታ እያሰሙ ነው። በምዕራባዊ ትግራይ ዞባ በቃስታ ሁመራ ወረዳ ውስጥ በምትገኘውና ከሱዳን ጋር በምትዋሰነው ማይ ካድራ ቀበሌ ውስጥ ያሉ ነዋሪዎች ፖሊስ...
View Articleበህወሓቶችና በብአዴኖች መካከል የተካረረ ፍጥጫና ንትርክ ተከስቶ የነበረ መሆኑም ተደርሶበታል፡፡
በጎንደር ከተማ ጎሃ ሆቴል ውስጥ ከጥር 28 እስከ የካቲት 1 2008 ዓ.ም በድብቅ በተካሄደው ስብሰባ ላይ የተገኙት የህወሓት ከፍተኛ ባለስልጣናት አባይ ፀሐዬ፣ ስብሃት ነጋ፣ ደብረ ፂዮን ገ/ሚካኤል፣ አባይ ወልዱ እና የትግራይ ክልል አስተዳደርና ፀጥታ ሹም ናቸው፡፡ ገዱ አንዳርጋቸው፣ አለምነው መኮንን እና መኳንንት...
View Articleበጎንደር ከተማ የሚገኙ የፌደራል ፖሊስ አባላት በገፍ እየከዱ ነው፡፡
በጎንደር ከተማና አካባቢው የጦር ካምፕ መስርተውም ሆነ ከቦታ ቦታ እየተንቀሳቀሱ አገዛዙን ሲያገለግሉ የቆዩ የፌደራል ፖሊስ አባላት በከፍተኛ ሁኔታ ከነትጥቃቸው በመሰወር ላይ ናቸው፡፡ ባለፈው ሳምንት ውስጥ ብቻ ከ30 በላይ ፌደራል ፖሊሶች ከነትጥቃቸው ስርዓቱን በመቃወም ከየካምፓቸውና በውሎ ጠፍተዋል፡፡ የህወሓት...
View Articleለሐሙሱ ምርጫ የሚጠበቁት ዕጩ ታሰሩ
በኡጋንዳ በሚካሄደው ፕሬዚዳንታዊ ምርጫ ዩዌሪ ሙሴቪኒን ይቀናቀናሉ ተብለው ግምት የተሰጣቸው ፖለቲከኛ ከሰዓታት በፊት በካምፓላ ፖሊስ ታስረዋል ።ምርጫው የሚከናወነው የፊታችን ሐሙስ ነው ። ዶክተር ኪዛ ቢሲጌ ከዚህ ቀደም ብዛት ባላቸው አጋጣሚዎች እየታሰሩ ቢፈቱም የአሁኑ ምርጫው ወደ ድምፅ መስጠት ሊሸጋገር ቀናቶች...
View Articleእነ ሀብታሙ አያሌው እንዲፈቱ ፍ/ቤት ትዕዛዝ ቢያስተላልፍም ማ/ቤት ሊለቃቸው አልቻለም
*‹‹ትዕዛዙ ግልጽ አልሆነልንም›› ማ/ቤት *‹‹ይሄ የፍ/ቤቱን ትዕዛዝና ህገ-መንግስቱን አለማክበር ነው›› ዳኛ ዳኜ መላኩ በነገረ ኢትዮጵያ ሪፖርተር በፌደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ከተከሰሱበት የሽብር ወንጀል ነጻ እንደሆኑ ተበይኖ ከእስር እንዲፈቱ ትዕዛዝ ከተሰጠላቸው ሰባት ወራት ያስቆጠሩትና አሁንም በእስር ላይ...
View Articleበምዕራብ አርሲ የፌደራል ፖሊሶች ሬሳ አደባባይ ላይ ተጎተተ | 8 ወታደሮች ተገድለዋል ተብሏል
ባለፈው አርብ በም ዕራብ አርሲ በአንድ የሰርግ ስነ ስርዓት ላይ የፌደራል ፖሊሶች ንጹሃን ዜጎችን ከገደሉ በኋላ በተነሳ የሕዝብ ተቃውሞ ዛሬም ቀጥሎ ውሎ በዛሬው ዕለት 8 የፌደራል ፖሊሶች መገደላቸው ተሰማ:: ይህ የሟች ወታደሮች ቁጥር ሊጨምር ይችላል እየተባለም ነው:: ፖሊሶቹ ለተቃውሞ በወጡ የአካባቢው ነዋሪዎች ላይ...
View Articleበፀገዴ ህወሓት ድባቅ የተመታችበት መድረክ ሁናለች።
ሰሞኑን በወልቃይት ጉዳይ ለመነጋገር የህወሓት ሊቀ መንበርና የትግራይ ኣስተዳዳሪ ኣቶ ኣባይ ወልዱና የብኣዴን ምክትል ሊቀመንበርና የኣማራ ክልል ኣስተዳዳሪ ኣቶ ደጉ ኣንዳርጋቸው በጎንደር ከተማ ከፍተኛ ፍጥጫ የተሞላበት ውይይት እንዳካሄዱ እየተገለፀ ነው። በወልቃይት ጉዳይ ወደ ከረረ ፍትግያ የገቡት ሁለቱ መሪዎች...
View Articleየጠቅላይ ፍርድ ቤት ፕሬዝዳንት አቶ ተገኔ ጌታነህ በገዛ ፈቃዳቸው ሥራቸውን ለቀቁ::
ፎርቹን ጋዜጣ እንዳስነበበን በ2001 በሟች መለስ ዜናዊ የተሾሙት አቶ ተገኔ በጤና እክል ምክንያት ሥራቸውን ሊለቁ መወሰናቸውን ገለጹ ቢባልም በመልካም አስተዳደር ላይ የተንሰራፋው ችግር አለመፈታት ከውሳኔ አንዳደረሳችው ጉዳዩን በቅርብተ የሚያውቁ ገልጸዋል:: ሥራቸውን የለቀቁት የጠቅላይ ፍርድቤት ፕሬዝዳንት አቶ ተገኔ...
View Articleየኖርዌይ ኤምባሲ ዜጎቹ ወደ ኦሮሚያ በሚያደርጉት ጉዞ ጥንቃቄ እንዲያደርጉ አሳሰበ
መቀመጫውን በኢትዮጵያ አዲስ አበባ ከተማ ያደረገው የኖርዌይ ኤምባሲ ዜጎቹ ወደ ኦሮሚያ ክልል በሚያደርጉት ጉዞ ላይ ከፍተኛ ጥንቃቄን እንዲያደርጉ ማክሰኞ አሳሰበ። በክልሉ በምዕራብ አርሲ ዞን አካባቢ የተቀሰቀሰውን ግጭት ተከትሎች ማሳሰቢያን ያሰራጨው ኤምባሲው የጸጥታ ስጋት በአዲስ አበባ ዙሪያ ባሉ የኦሮሚያ ከተሞች...
View Articleበምዕራብ አርሲ የተቀሰቀሰው ተቃውሞ ወደ ሌሎች አጎራባች አካባቢዎች ተዛምቶ ከፍተኛ ግጭት ተካሄደ
በምዕራብ አርሲ የተቀሰቀሰው ተቃውሞ ወደ ሌሎች አጎራባች ቀበሌዎች መዛመቱንና በአካባቢው ከፍተኛ ግጭት በመካሄድ ላይ መሆኑን እማኞችን ዋቢ በማድረግ አዲስ ስታንዳርድ መጽሄት ማክሰኞ ዘግቧል። ይኸው ተቃውሞ በሻላ፣ ሲራሮ፣ አጄና፣ ሻሸመኔ ከተማ ተዛምቶ የሚገኝ ሲሆን፣ የፀጥታ ሃይሎችም ከነዋሪዎች ጋር ግብግብ ውስጥ...
View Articleሰማያዊና መድረክ ከስዊድን የፓርላማ አባላት ጋር ተወያዩ
የሰማያዊ እና የመድረክ ፓርቲዎች አመራሮች ከስዊድን የፓርላማ አባላት ጋር በተለያዩ ጉዳዮች ላይ መወያየታቸውን የሰማያዊ ፓርቲ ሊቀመንበር ኢ/ር ይልቃል ጌትነት ተናግረዋል፡፡ የፓርቲዎቹ አመራሮች የሆኑት ፕ/ር በየነ ጴጥሮስ፣ ኢ/ር ይልቃል ጌትነት እና ዶ/ር መረራ ጉዲና ከስዊድን ፓርላማ የውጭ ጉዳይ ቋሚ ኮሚቴ ልዑክ...
View Articleበደብረ ታቦር አካባቢ ምንነቱ ያልታወቀ በሽታ ተከስቶዋል።
የደብረ ታቦር ሆስፒታል በበሽተኞች የተጥለቀለቀ ሲሆን የበሽተኞቹ ቁጥር ከአቅም በላይ በመሆኑ ብሎክ 12 በሚባለው ቦታ ላይ ድንኳን ተጥሎ በሽተኞቹን በመቀበል ላይ ሲሆኑ በሽታው በትንፋሽና በንክኪ ይተላለፋል የሚል መረጃ ከሆስፒታሉ ሰራተኞች ለመስማት ተችሎዋል። ሆስፒታሉም ሌሎችን ህመምተኞች መቀበል ከአቅሙ በላይ...
View Articleየህወሓትን አገዛዝ በመቃወም ኤም.አይ-35 ሄሊኮፕተር ይዘው ከሀገር የወጡት እነ ሳሙኤል ግደይ የሞትና የእድሜ ልክ...
ሳሙኤል ግደይ፣ ፀጋ ዘአብ ግደይ እና ቢልልኝ መኮንን የህወሓትን አገዛዝ በመቃወም ኤም.አይ-35 ተዋጊ ሄሊኮፕተር በማብረር ከምስራቅ አየር ምድብ ድሬዳዋ በውሎ የጠፉት በ2007 ዓ.ም ሲሆን የህወሓት አገዛዝ የጦር ፍርድ ቤት የካቲት 4 2008 ዓ.ም በሌሉበት በሞትና እድሜ ልክ እስራት ቀጥቷቸዋል፡፡ የሄሊኮፕተሯ ዋና...
View Articleበቅርቡ ለጂቡቲው ፕሬዚዳንት ኦማር ጌሌ የተሰጡት ሴሮፍታ እና ጎፈር የመንግስት እርሻዎች በህዝቡ በተወሰደባቸው እርምጃ...
በቅርቡ ለጂቡቲው ፕሬዚዳንት ኦማር ጌሌ የተሰጡት ሴሮፍታ እና ጎፈር የመንግስት እርሻዎች በህዝቡ በተወሰደባቸው እርምጃ በእሳት ጋይተዋል። እርምጃውን የወሰዱት ከዋቤ-ኤዶ ከተሞች በነቂስ ወደ ስፍራው የተመሙ ህዝባዊ ታጋዮች ናቸው። ይህ መሬት እትብቱ ከተቀበረበት የኣካባቢው ነዋሪ ህዝብ በሃይል ተነጥቆ የመንግስት ንብረት...
View Articleአባይ ወልዱ አቦይ ጸሃየ ሰብሃት ነጋ አንዶም ገብረሰላሴ ፡ በዚህ ሰአት መቀሌ ውስጥ ሰብሰባ ይዘዋል
ነገሩን ለመከታተል ጥረት እያድረኩ ነው እንደሰማውት ከሆነ ከሱዳን ባለሰልጣናትም ተገኝተዋል ሰብሰባው ውሰጥ ተጋብዘዋል ፡፡ ይህ ጉዳይ ብዙ ነገሮችን እንድጠይቅ አድርጎኛል ፡ አንደኛው የሱዳን እና ትግራይ የወደፊት ውህደት መሰምር ዝርጋታ ሌላው ጉዳይ በሁመራ በኩል ሁመራን አሳልፎ ላለመሰጠት የሁለቱም ሃገሮች የጎንዮሸ...
View Articleሰበር ዜና ወደ ጎንደር እና አምቦ የሚያደርሱ በርካታ መንገዶች በሰልፈኞች ተዘጋግተዋል::
እየተጋጋለ የመጣዉ የኦሮሚያ ክልል ህዝብ አመፅ ወደ መንገዶች መዘጋጋት ተሸጋግሯል በዚህ ተቃዉሞ አሁንም በርካታ አንድን ከተማ ከአንድ ከተማ የሚያገናኙ መንገዶችን በመዝጋት የቀጠሉ ሲሆን በደረሰን መረጃ መሰረት ወደ ጉንደር እና አምቦ የሚያደርሱ መንገዶች ሙሉ በሙሉ ተዘግተዋል:: ሰልፈኞች በፌደራል ፓሊስ ወታደሮች...
View Articleበትግራይ ክልልና ኣማራ ክልል ዋግ ኽምራ ዞን ድርቁ ባስከተለው ረሃብ የሰውና የእንስሳት ሂወት እየተቀጠፈ ነው።
ድርቁ ለመከላከል ተብሎ እየመጣ ያለው የእርዳታ እህልና እርዳታ ጠባቂ ህዝብ ቁጥር ስለማይመጣጠን፣ የመጣው እርዳታ ከከፍተኛ ባለ ስልጣናት እስከ የቀበሌ ካድሬዎች እየዘረፉትና ኢ_ፍትሓዊ በሆነ መንገድ ስለሚከፋፈል እርዳታው የህዝቡና እንስሳቱ ሂወት ከሞት ሊታደግለት ኣልቻለም። በሰው ሂወት እየደረሰ ያለው ኣደጋ...
View Articleየትግራዩ አስተዳደር አባይ ወልዱ ላይ የግድያ ሙከራ መደረጉን እና የወያኔ ባለስልጣናት ተብዬዎች በማንኛዉም ወቅት እና...
የትግራዩ ነጻ አዉጭ ቡድንን በቁንጮነት እየመሩ መላዉ ኢትዮጵያዊያንን በነጻነት ጥማት ወጥረዉ ሁለት አስርት አመመታትን የዘለቁት ወንጀለኞች በተለይም የብሔራዊ መረጃ ከፍተኛ አመራሮች እርምጃ እየተወሰደባቸዉ ሲሆን በተጨማሪ የትግራዩ አስተዳደር አባይ ወልዱ ላይ የግድያ ሙከራ መደረጉን እና የወያኔ ባለስልጣናት ተብዬዎች...
View Articleአምቦ እስር ቤት ተቃጠለ |ከተማዋ በጥይት ድምጽ ተወጥራለች
በአምቦ ከፍተኛው ተቃውሞ በቀጠለበት በዚህ ወቅት በከተማዋ የሚገኘው እስር ቤት በ እሳት እየነደደ መሆኑን የዘ-ሐበሻ ምንጮች አስታወቁ:: በተለምዶው ቀበሌ 06 ተብሎ በሚጠራው አካባቢ የሚገኘው ይኸው የፖለቲካ እስረኞች ማሰቃያ እስር ቤት ውስጥ ከኦሮሞ ሕዝብ ንቅናቄ ጋር በተያያዘ የታሰሩ በርካታ ወገኖች እንደደሚገኙበት...
View Article