Quantcast
Channel: Freedom4Ethiopian
Viewing all articles
Browse latest Browse all 4543

በቅማንት ሽፋን የተደራጅት ትግሬዎች በአስቸክዋይ ጎንደርን ለቀው እንዲወጡ የሰሜን ጎንደር ህዝብ አሳሰበ የማይወጡ ከሆነ አስፈላጊውን እርምጃ እንደሚወሰድ ገልጽዋል።

$
0
0
  ከቅርብ ጊዜ ወዲህ ህወሀት በቅማንት ሽፋን ያደራጃቸው ትግሬዎች የጎንደርን መሬት ሙሉ ለሙሉ ወደ ትግራይ የማካለልና የወልቃይት ጠገዴ ጠለምት አማራ ህዝብን የማንነት ጥያቄ ለመቀልበስ ዓለማ አንግበው የጎንደርን ህዝብ ከፋፍሎ ለማዳከም እርስ በእርሱ እንዲተላለቅ ተንኮሎችን እየሸረቡ ለማጋጨት እየሰሩ መሆኑ ይታወቃል፣ከዚህም አልፈው እስከ ማዕከላዊ መንግስት ድረስ በተዘረጋው የተንኮል መረባቸው ዞን እስከ መመስረት ድረስ ለመሄድ ጥረት አድርገዋል።የጎንደር ህዝብ […]

Viewing all articles
Browse latest Browse all 4543

Trending Articles