Quantcast
Channel: Freedom4Ethiopian
Browsing all 4543 articles
Browse latest View live

Image may be NSFW.
Clik here to view.

የህወሓት‬ አገዛዝ የሱዳኑን ድንበር ጉዳይ ሙሉ በሙሉ በጦር ኃይሉ ቁጥጥር ስር እንዲሆን አደረገ፡

የወሓት አገዛዝ የሱዳን መንግስት በሽፍትነት ዘመኑ ለዋለለት ውለታ ምላሽና ብረት ያነሱ የነፃነት ድርጅቶች ጠረፍ ለጠረፍ የሚያደርጉትን እንቅስቃሴ በመግታቱ ረገድ የሚደረግለትን ትብብር ለማፅናት ከሁመራ እስከ ቤንሻንጉል ጉሙዝ 1600 ኪሎ ሜትር ርዘማኔ ያለው፣ 30 ኪሎ ሜትር ደግሞ ወደ ውስጥ የሚገባ ሰፊና ለም መሬት...

View Article


Image may be NSFW.
Clik here to view.

መሬቱ የእኛ የኦሮሞዎች ከሆነ መሬታችን ለቀዉ መዉጣት ያለባቸዉ ኦህዴድና ህወሃት ናቸዉ የብሔር ጠላት የለንም!

የመላዉ ኢትዮጵያ ህዝቦች ቀንደኛ ጠላት የሆነዉ የትግራይ ነጻ አዉጭ ቡድን በኦሮሞና በተለይም በአማራዉ ብሔረሰቦች መካከል የእርስ በእርስ ፍጅት ለመፍጠር በብርቱ እየሰራ ይገኛል ተስማምተዉና ተከባብረዉ በሚኖሩ በነዚሁ ብሔረሰቦች መካከል ጸብ ለመጫር በሚችልበት መልኩ እንዲሰራ ከልዩ መረጃ ቢሮ በህወሃት የዘርፍ ካድሬ...

View Article


Image may be NSFW.
Clik here to view.

የ24ኛ ክፍለ ጦር አባላት በገፍ እየከዱ መሆናቸው ታወቀ፡፡

በሰሜን ምዕራብ የኢትዮጵያ ክፍል በሚንቀሳቀሱ የታጠቁ የነፃነት ድርጅቶች ለረጅም ዓመታት የዘለቀ የሽምቅ ውጊያ ጥቃት ሲደርስበት፣ እስከ ሬጅመንት ድረስ እየተደመሰሰ ሲፈርስና እንደገና በሰው ኃይልና በጦር መሳሪያ በተደጋጋሚ ሲገነባ የኖረው 24ኛ ክፍለ ጦር አባላት በውጊያ በእጅጉ ተሰላችተውና በስርዓቱ ተስፋ ቆርጠው...

View Article

Image may be NSFW.
Clik here to view.

የፌደራል ፖሊስ ከፍተኛ አዛዦች በአዲስ አበባ ስብሰባ አካሄዱ፡፡ ስብሰባው ያለምንም ውጤት በግጭት ተቋጭቷል፡፡

የፌደራል ፖሊስ ከፍተኛ አዛዦች በአዲስ አበባ ከየካቲት 9 እስከ 12 2008 ዓ.ም የተሰበሰቡ ሲሆን የመልካም አስተዳደር ችግር፣ የፀጥታ ሁኔታ እና የአባላት መክዳት እያነሱ ከተወያዩባቸው አጀንዳዎች መካከል ዋነኞቹ ናቸው፡፡ በስብሰባው ላይ የአማራና የኦሮሞ ተወላጅ አዛዦች “እኛ ከእናንተ የተሻለ የትምህርት ደረጃና...

View Article

Image may be NSFW.
Clik here to view.

የኦፌኮ የአዲስ አበባ ቢሮ በወታደሮች ተወረረ -መረራ ጉዲና ቢሮ አልነበሩም

በዛሬው የክብ ጠረጴዛ ውሎዋ ሚሚ ስብሐቱ በኦሮሚያ በመካሄድ ላይ የሚገኘውን ተቃውሞ በገንዘብና በቁሳቁስ በውጪ የሚገኙ ኃይሎች እንደሚረዱ ይህንን እርዳታም በአገር ውስጥ በሰላማዊ መንገድ ለመታገል የተመዘገቡ ፓርቲዎች ህጋዊነታቸውን ከለላ በማድረግ ገንዘቡንና ቁሳቁሱን እንደሚያከፋፍሉ ገልፃ ነበር ። ከነበረኝ ልምድ...

View Article


Image may be NSFW.
Clik here to view.

የአርበኞች ግንቦት 7 ሰራዊት ጎንደር ውስጥ በህወሓት ከአቅሙ በላይ የታጠቀ ጥምር ኃይል ላይ ጥቃት ፈፅሞ ከባድ ጉዳት...

የአርበኞች ግንቦት 7 ለአንድነትና ዴሞክራሲ ንቅናቄ ሰራዊት በጎንደር ታች አርማጭሆ ሳንጃ ዶጋው የተባለ ቦታ ውስጥ ይንቀሳቀስ በነበረው እና ከመከላከያ፣ ከልዩ ኃይል፣ ከፀረ-ሽምቅ እና ከሚሊሻ ጦር ተውጣጥቶ በልዩ ሁኔታ የተደራጀ የህወሓት ኃይል ላይ የካቲት 10 2008 ዓ.ም ከቀኑ 5 ሰዓት እስከ 6 ሰዓት በከፈተው...

View Article

Image may be NSFW.
Clik here to view.

ኦሮሚያ የጦርነት ቀጠና ሆናለች::ለሕዝብ ሰላማዊ ተቃውሞ ከባባድ የጦር መሳሪያዎች በክልሉ ሰፍረዋል::

በኢትዮጵያ የኦሮሚያ ክልል የተቀሰቀሰው የሕዝብ ጭቆና በቃኝ ንቅናቄ ዛሬ ከጠዋቱ ጀምሮ እስከ ምሽቱ ድረስ የቀጠለ ሲሆን ሕጻናት አዛውንት ወጣት ሳይለዩ የሚገድሉ እና የሚያፍሱ የአግኣዚ ሰው በላ ወታደሮች ጭፍጨፋቸውን ቀጥለዋል::ባልተተገበረ ሕገመንግስት ከለላነት አምባገነን ተግባራትን የሚፈጽመው የወያኔው ማፊያ ገዳይ...

View Article

Image may be NSFW.
Clik here to view.

በኦሮሚያ የተቀሰቀሰው ተቃውሞ አድማሱን በማስፋት ወደሌሎች አካባቢዎች እየተዛመተ ነው

ሰሞኑን በምሽራቅና ምዕራብ ሃረርጌ በሚገኙ የገጠር መንደሮች ዳግም የተቀሰቀሰው ተቃውሞ በሳምንቱ መገባደጃ ወደ በርካታ አካባቢዎች በመዛመት ላይ መሆኑ ተገልጿል። በስፍራው በመካሄድ ላይ ያለን ግድያና እስራት ለማውገዝ አደባባይ በወጡ ነዋሪዎች ላይ እሁድና ሰኞ የጸጥታ ሃይሎች በወሰዱት እርምጃ ቁጥሩ በአግባቡ ሊታወቅ...

View Article


Image may be NSFW.
Clik here to view.

የትግራይ ነጻ አወጭ ቡድን ላይ አስደንጋጭ የሆነ ዉድቀት ተከስቷል።

በተባበሩት መንግስታት ድርጅት ዉስጥ የኢትዮጵያን ሰራዊት ይዘዉ ሲንቀሳቀሱ የነበሩት ሉተናንት ጄኔራል ዮሃንስ ገብረመስቀል ተስፋማርያም በመላዉ ሐገሪቱ ላይ የተነሳዉን ህዝባዊ አመጽና በጎንደር ዙሪያ የተቀሰቀሰዉን ጦርነት በተመለከተ ለከፍተኛ ወታደራዊ ምክክክር ተቀምጠዉ በሚገኙበት በዚህ ወቅት ላይ የትግራይ ነጻ አወጭ...

View Article


Image may be NSFW.
Clik here to view.

የአሜሪካ ኤምባሲ ዜጎቹና የኤምባሲው ሰራተኞች በአምቦና በሞጆ ሻሸማኔ በሚወስድ አካባቢዎች እንዳይጓዙ አሳሰበ

የአዲስ አበባ ማስተር ፕላን ጋር በተገናኘ በኦሮሚያ ክልል ተባብሶ የቀጠለውን ተቃውሞ ተከትሎ መቀመጫውን በአዲስ አበባ ያደረገው የአሜሪካ ኤምባሲ ዜጎቹና የኤምባሲው ሰራተኞች በአምቦና በሞጆ ሻሸማኔ በሚወስድ አካባቢዎች እንዳይጓዙ አሳሰበ። በአካባቢው ያለው የጸጥታ ሁኔታ ለደህንነት ስጋት እየሆነ በመምጣቱ ኤምባሲው...

View Article

Image may be NSFW.
Clik here to view.

የወልቃይት ጠገዴ የአማራ ማንነት ጠያቂ ኮሚቴ አባል ያስቆጣቸው ህብረተሰብ ፖሊስ ጣቢያውን ከበቡት

አቶ ባየው ካሴ የተባለ የወልቃይት ጠገዴ የአማራ ማንነት ጠያቂ ኮሚቴ አባል ሲሆን ትላንት ከጎንደር ዳንሻ በሚጓዝበት ግዜ መንገድ (መከዞ ወንዝ) ላይ መኪናውን በማቆም እሱን ብቻ በማውረድ እንዲሁም ሞባይሉን፣መታወቂያውንና የ ኢ.ሰ.ሠ.መ.ኮ ካርዱን በመቀማት ዳንሻ በሚገኘው የሎዩ ሃይል ካምፕ አስገብተውት ውለዋል፡፡...

View Article

Image may be NSFW.
Clik here to view.

በትክል ድንጋይ የትምህርት ሃላፊዎች በተማሪዎች ተደበደቡ

(ከአከባቢው የደረሰን መልዕክት እንደወረደ) ቀደም ሲል ተነስቶ በነበረው የቅማንትን የማንነት ጥያቄ መሰረት በተነሳው ብጥብጥ የሰው ሂወትና ንብረት መጥፋቱ ይታወቃል ። ይህን ተከትሎም በብዙ ግጭቱ የተነሳባቸው ወረዳዎች ት/ ቤቶች ተዘግተው ቆይተዋል። አሁን ላይ ግጭቱ በርዱዋል በሚል ከጎንደር ት/ርት መምሪያ የተላኩ...

View Article

Image may be NSFW.
Clik here to view.

በቅማንት ሽፋን የተደራጅት ትግሬዎች በአስቸክዋይ ጎንደርን ለቀው እንዲወጡ የሰሜን ጎንደር ህዝብ አሳሰበ የማይወጡ ከሆነ...

  ከቅርብ ጊዜ ወዲህ ህወሀት በቅማንት ሽፋን ያደራጃቸው ትግሬዎች የጎንደርን መሬት ሙሉ ለሙሉ ወደ ትግራይ የማካለልና የወልቃይት ጠገዴ ጠለምት አማራ ህዝብን የማንነት ጥያቄ ለመቀልበስ ዓለማ አንግበው የጎንደርን ህዝብ ከፋፍሎ ለማዳከም እርስ በእርሱ እንዲተላለቅ ተንኮሎችን እየሸረቡ ለማጋጨት እየሰሩ መሆኑ...

View Article


Image may be NSFW.
Clik here to view.

ሰበር ዜና ! ! የወልቃይት ጠገዴ ማንነት አጣሪ ኮሚቴዎች ከያሉበት ተለቅመዉ እንዲታሰሩ የወያኔ ብሔራዊ መረጃን ተንተርሶ...

የወልቃይት ህዝብ ሙሉ ለሙሉ በትግሬነቱ አምኖ ሰላማዊ ሰልፍ ወጥትዋል! በማለት ሪፖርት ለብሔራዊ መረጃ ያቀረበዉ የትግራዩ መስተዳድር ደህንነት ክፍል… የህዝቦችን የእርስ በእርስ መጨራረስ በሚፈልጉ የአርበኞች ግንቦት 7 እና መሰል የአማራ ብሔረሰብ ተወላጆች ሴራ ምክንያት የተሰማሩ ቀንደኛ ተቀናቃኞች! ይላቸዋል…...

View Article

Image may be NSFW.
Clik here to view.

ከ 1983 እስከ 2007 ዓ.ም በዐማራው ነገድ ላይ የደረሰ የዘር ማጥፋትና ማጽዳት ወንጀል ጥናት ውጤት ማጠቃለያ ዘገባ!...

ኢትዮጵያ አገራችን እያከተመ ባለው ምዕተ-ዓመት ሁለት የተለያዩ የማኅበራዊ፣ ኢኮኖሚያዊና ፓለቲካዊ ለውጦችን አስተናግዳለች። የመጀመሪያው በ 1966 የፈነዳው አብዮትና ሶሻሊስታዊ እንቅስቃሴ ሲሆን፣ ሁለተኛው በክስተቱም ሆነ በውጤቱ እጅግ የተለየው ደግሞ ከ1983 ጀምሮ የተንሰራፋው የዘመነ መሳፍንት ተምሳሌት ወያኔ መራሹ...

View Article


Image may be NSFW.
Clik here to view.

ዴቪድ ካሜሩን ወደ አዲስ አበባ ሊጓዙ ነው፣ አንዳርጋቸው ጽጌ እንዲፈቱ ግፊት ያደርጋሉ ተብሎ ይጠበቃል፡፡

የብሪታኒያው ጠቅላይ ሚኒስቴር ዴቪድ ካሜሩን በተለያዩ ጉዳዮች ዙሪያ ለመምከር በቅርቡ ወደ ኢትዮጵያ እንደሚጓዙ የሃገሪቱ ባለስልጣናት ረቡዕ ይፋ አድርጉ። የጠቅላይ ሚኒስትሩ ጉብኝትም ከሳምንት በፊት ዴቪድ ካሜሩን አቶ አንዳርጋቸው ፅጌ እንዲፈቱ ግፊትን እንዲያደርጉ የቀረበላቸውን ከ130ሺ በላይ ፊርትማዎች ተከትሎ...

View Article

Image may be NSFW.
Clik here to view.

“ወያኔ በኤርትራ ምድር ጦርነት የሚከፍት ከሆነ ጦርነቱ በህውኃትና በዲማክራሲያዊ የኢትዮጵያ ነጻነት ኃይሎች መካከል...

ምንጮች እንዳሉት በተለያዩ የውስጥ ችግሮች ተወጥሮ የሚገኘው ኢህአዴግ በኤርትራ ላይ ጥቃት ለመሰንዘር ቅድመ ዝግጅት እያደረገ ነው። በሰሜኑ የአገሪቱ ክፍል የኢትዮጵያ ተቃዋሚዎች በአካባቢው በሚገኙ የመንግስት ወታደሮች ላይ ጥቃት ሲፈጽሙ ቆይተዋል። በርካታ ቁጥር ያላቸው ወጣቶችም እነዚህን ነጻ አውጭዎች ለመቀላቀል...

View Article


Image may be NSFW.
Clik here to view.

የገዳ አባቶች በአንድነት ኦሮሚያ ላይ ህዝቡን እየጨፈጨፈ እየገደለ ላለው የህወሀት መንግስት ላይ መግለጫ ሰጠ።

ታላቅ‬ ዜና የገዳ አባቶች በአንድነት ኦሮሚያ ላይ ህዝቡን እየጨፈጨፈ እየገደለ ላለው የህወሀት መንግስት ላይ መግለጫ ሰጠ። ህዝቡን እየገደለ መፍትሄ አመጣለው በማለት ችግሩን እየጨመረ እንዲሄድ እያደረገ እንዳለ አስታውቆዋል። አንድ የኦሮሞ ልጅ መግደል ማለት የወጣበትን ጎሳ በሙሉ ሆ ብሎ እንዲነሳ የሚያደርግ መሆኑን...

View Article

Image may be NSFW.
Clik here to view.

የአባይ ወልዱ በወልቃይት ጠገዴ ሕዝብ ላይ የጦርነት ነጋሪት መጎሰም የህይወት ዋጋ ያስከፍላል! |ጎንደር ህብረት

ጎንደር ህብረት የትግራይ ነጻ አዉጭ ግንባር ብሎ እራሱን የሚጠራዉ ድርጅት መሪ አቶ አባ ወልዱ እና የክልሉ የፀጥታና የአስተዳደር ኃላፊ አቶ ሐድስ ዘነበ ከዘራፊ ካድሬወቻቸው ጋር በመሰባሰብ፤ በወልቃይት፤ በጠገዴ እና በጠለምት ህዝብ ላይ የማያዳግም ጦርነት ለማካሄድ የጦር ነጋሪት እየደለቁ በማስፈራራት ላይ ይገኛሉ።...

View Article

Image may be NSFW.
Clik here to view.

በቃሊቲ የታሰሩት የፖለቲካ አመራሮች ለፍ/ቤት የሚያቀርቡት ማስረጃ እንዳይወጣ በማረሚያ ቤት አስተዳደር ተከለከሉ

*‹‹ኢህአዴግ፣ ደህንነት፣ ሰማያዊ ፓርቲ… የሚሉ ቃላትን አስወግዱ ተብለናል›› እነ አብርሃ ደስታ *አቶ ሀብታሙ አያሌው 8 ገጽ ያለው የሰነድ አስተያየቱን ለፍ/ቤት አቅርቧል በነገረ ኢትዮጵያ ሪፖርተር በፌደራል አቃቤ ህግ ይግባኝ ተጠይቆባቸው ጉዳያቸውን ጠ/ፍ/ቤት ከቃሊቲ እስር ቤት እየተመላለሱ እየተከታተሉ የሚገኙት...

View Article
Browsing all 4543 articles
Browse latest View live