Quantcast
Channel: Freedom4Ethiopian
Viewing all articles
Browse latest Browse all 4543

“ የወያኔ ባለስልጣን ማን ሁነዉ ነዉ ሌላዉን ቴረሪስት (Terrorist) እያሉ የሚከሱት” አብዲሳ አጋ(ገሞራዉ)

$
0
0
ወያኔ ሽብርተኝነትን(terrorism) ሲያራምድ የታየዉ የመንግስት ስልጣን ከመጨበጡ በፊት ብቻ ሳይሆን፣ ከዚያም በኋላ ነበር፡፡ ወያኔ በጫካ ትግል ዉስጥ በነበረበት ጊዜ ጀምሮ ህዝብ በግዳጅ ወደ ጦር ግንባር እንዲቀላቀሉ፣ ባንኮች የመዝረፍ ፣ ድልድዮችን እና ተቋማትን በቦንብ ማፈራረስ፣ በግድያ ተግባር ተሰማርቶ የፖለቲካ ልዩነት ያላቸዉን ታጋዮች በመግደል የአሸባሪ ቡድን ተግባር በማከናወን ይፈረጃል፡፡የትግራይ ህዝብን ከብቶቻቸዉን እና እህሎቻቸዉን ሲዘርፉ እንደነበር ታሪክ ይናገራል፡፡ […]

Viewing all articles
Browse latest Browse all 4543

Trending Articles