ወልቃይት ጠገዴና ጠለምት….. ከትግራይ አስገዶ_ጼምበላ እንዲሁም ከታህታይ አዲያቦ በመጡ ልዩ ሐይል እና ታጣቂዎች ቢወረሩም ቆራጡ የአማራ ኢትዮጵያዊ ገበሬና የዉስጥ አርበኞች አልበገር ባይነታቸዉን እያስመሰከሩ ይገኛሉ፡፡ በአካባቢዉ የሚኖሩ ልዩ ሐይልና ታጣቂዎችን ከማስጠንቀቅ አንጻር በቤተሰብ በኩል ከእኩይ ተግባራቸዉ እንዲቆጠቡ ተጠይቀዉ አሻፈርን ባሉ 3 ግለሰቦች ላይ እርምጃ መወሰዱን ያሳወቁት የዉስጥ አርበኞች አያይዘዉ በዳንሻ፣ በሳንጃ፣ በሶርቃ፣ በወልቃይት ጠገዴ እና በጠለምት […]
