Quantcast
Channel: Freedom4Ethiopian
Viewing all articles
Browse latest Browse all 4543

ፌስ ቡክና ትዊተር በኢትዮጵያ የኦሮሚያና በአንዳንድ የደቡብ ክልሎች አገልግሎት መስጠት ማቆማቸውን ብሎምበርግ ዘገበ

$
0
0
ኢንተርኔትን በመጠቀም የጽሁፍና የድምጽ መልእክቶች የምናስተላልፍባቸው አፕሊኬሽኖችን ጨምሮ ፌስ ቡክና ትዊተር በኢትዮጵያ የኦሮሚያና በአንዳንድ የደቡብ ክልሎች ካለፈው አንድ ወር ጀምሮ አገልግሎት መስጠት ማቆማቸውን ብሎምበርግ የአካባቢዎቹን ነዋሪዎች በመጥስ ዘግቧል፡፡ የስማርት ስልክ ተጠቃሚዎች በስልካቸው የጫኗቸውን አፕሊኬሽኖች በመጠቀም አገልግሎቶቹን ማግኘት አለመቻላቸውን በመጥቀስ የቴሌ ኮም አገልግሎት ለአገሪቱ በመስጠት ላይ የሚገኘውን መንግስታዊ ተቋም ይከሳሉ፡፡በወሊሶ ዩኒቨርስቲ መምህር የሆነው ስዩም ተሾመ በስልክ […]

Viewing all articles
Browse latest Browse all 4543

Trending Articles