በሰበካ ጉባኤዉና አዲስ ተሹመው በማገልገል ላይ በሚገኙት አስተዳደር መካከል የተፈጠረዉን አለመግባባት ፕሪቶሪያ የሚገኘዉ ኢንባሲ በቀጥታ ኢጁን አስገብቶበታል:: እረዘም ላለ አመታት ቤተ ክርስቲያኗን ሲያገለግል የነበረዉ የሰበካ ጉባኤ በቀጥታ ከኢትዮጵያ በመጣ ደብዳቤ የታገደ ሲሆን ሰበካ ጉባኤዉ እግዱን አልቀበልም በማለት ጸንቷል የኢትዮጵያ ኢንባሲ ጣልቃ ገቦች ሰበካ ጉባኤዎችን በማስፈራራ ሐገርህ ቤት ሰርተሓል ከየት እንዳመጣህዉ ትናገራለህ በማለት እያስፈራሩ ሲሆን ሰበካ […]
