ሳውዲ አረቢያና ኢትዮጵያ የወታደራዊ ኃይል ስምምነት ተፈራረሙ !
ሳውዲ አረቢያና ኢትዮጵያ በወታደራዊ ኃይል ተባብረው ለመስራት መስማማታቸዉን በሳምንቱ መጀመሪያ ለሚኒስትሮች ካቢኔ በቀረበው ሪፖርት መካተቱን መረጃዎች ያስረዳሉ። ሳውዲ ወታደራዊ ኃይል ስምምነቱን የፈረሙት የመከላከያ ሚኒስትሩ እንደሆኑ ቢጠቆምም የሚለው በኢትዮጵያ በኩል ስምምነቱ በማን እንደተፈረም የተሰጠ ይፋ መግለጫ...
View Articleሰበር ዜና … በደቡብ አፍሪካ ጆሃንስበርግ የሚገኘዉ የኢትዮጵያ ኦርቶዶስ ተዋህዶ መድሐኒያለም ቤተ ክርስቲያን እየታመሰ ይገኛል።
በሰበካ ጉባኤዉና አዲስ ተሹመው በማገልገል ላይ በሚገኙት አስተዳደር መካከል የተፈጠረዉን አለመግባባት ፕሪቶሪያ የሚገኘዉ ኢንባሲ በቀጥታ ኢጁን አስገብቶበታል:: እረዘም ላለ አመታት ቤተ ክርስቲያኗን ሲያገለግል የነበረዉ የሰበካ ጉባኤ በቀጥታ ከኢትዮጵያ በመጣ ደብዳቤ የታገደ ሲሆን ሰበካ ጉባኤዉ እግዱን አልቀበልም...
View Articleየኢህኣዴግ ውጥረትና የኣቦይ ስብሓት ጭንቅ
ሰሞኑን ኢህኣዴግ በኣዲስ ኣበባ ስብሰባ ማካሄድ ጀምሮ ነበር። ስብሰባው ከተጠበቀው በላይ ውጥረት የተሞላበትና የድርጅቶች ሞቧደን የታየበት ነበር። ቡዱኖቹ ህወሓትና ደህዴን በኣንድ በኩል፤ ብኣዴንና ኦህዴድ በሌላ መስመር ተሰልፈው ሲወቃቀሱ ነበር። ሊቀ መንበሩ ሃይለማርያም ደሳለኝ የቡዱናዊ መንገድ ከተመለከቱ በኋላ...
View Articleእንደ ዓለም አቀፍ የረድኤት ድርጅቶች ዘገባ በኢትዮጵያከሚኖረው ሕዝብ ከአምስቱ አንዱ ርኃብ አደጋ ላይ ነው።
ወገኖቻችን በረሃብ እያለቁ ነው ልንደርስላቸው ይገባል=== እንደ ዓለም አቀፍ የረድኤት ድርጅቶች ዘገባ በኢትዮጵያከሚኖረው ሕዝብ ከአምስቱ አንዱ ርኃብ አደጋ ላይ ነው። ዓለም አቀፍ የሕፃናት አድን ድርጅት – ዩኒሴፍም ዘገባውን ስያጠናከር በኢትዮጵያ የስድስት ሚልዮን ሕፃናት ሕይወት አደጋ ላይ ነው ብሏል።በሌላ በኩል...
View Articleአስቸኳይ የሆነ የአቋም ለዉጥ በኢትዮጵያ በኩል እስካልተደረገ ድረስ የእንግሊዝ ጠቅላይ ሚኒስቴር የኢትዮጵያ ጉብኝት...
ክቡር አቶ አንዳርጋቸዉ ስጌ ለትግራዩ ነጻ አዉጭ ቡድን ደህንነት ቢሮ ከፍተኛ እራስ ምታት ሆኗል። የተከበሩት የቀድሞ የግንቦት 7 ዋና ጸሐፊ በወያኔ እጅ በግፍ ተላለፈዉ ሲሰጡ የእንግሊዝ የደህንነት አካላት ያዉቁ እነደነበር እና የየመን የጸጥታ ሐይሎች እንዲሁም የትግራይ ነጻ አዉጭ ቡድን በመተባበር እገታዉን...
View Articleየህወሓት አገዛዝ ታጣቂዎች በአርማጭሆ ሰላማዊ ነዋሪዎች ላይ የግድያ ዘመቻ ከፈቱ፡፡
በላይ አርማጭሆ ኩርቢት የተሰማሩት የህወሓት ታጣቂዎች ሚያዚያ 3 2008 ዓ.ም ከምሽቱ 2፡00 ላይ አቶ አርጋው ሲሳይ ወደተባሉት ድሃ ገበሬ ቤት በመሄድ ገድለው ንብረታቸውን ዘርፈው ተመልሰዋል፡፡ የአርማጭሆ ምስኪን ገበሬዎች በህወሓት ታጣቂዎች የግድያ እርምጃ እየተወሰደባቸው እና የዝርፊያ ተግባር እየተፈፀመባቸው...
View Articleትክል ድንጋይ እና አካባቢው በህወሓት ሰራዊት ተከቦ የጦር ቀጠና እንደመሰለ እየተገለፀ ነው፡፡
ከሚያዚያ 3 2008 ዓ.ም ጀምሮ የህወሓት ፌደራል ፖሊስ፣ ልዩ ኃይልና የመከላከያ ሰራዊት ትክል ድንጋይ እና አካባቢውን በስፋት ወሮታል፡፡ የጦር ሰራዊቱ ቁጥር እጅግ በጣም ከፍተኛ ነው ተብሏል፡፡ ነገር ግን ምክንያቱ ምን እንደሆነ በውል ተለይቶ አልታወቀም፡፡ የትክል ድንጋይና አካባቢው ነዋሪዎች ከፍተኛ ስጋት ላይ...
View Articleየአሜሪካ የውጭ ጉዳይ መስሪያቤት በኢትዮጵያ የሚታየው የሰብአዊ መብት ጥሰት አለመሻሻሉን ገለጸ
የ2015ትን የአለም የሰብአዊ መብት አያያዝን የሚተነትነው ሪፖርት በኢትዮጵያ የሚታየው አፈናና ዜጎችን በእስር ቤት ማሰቃየት መቀጠሉን ይተነትናል፡፡ የአሜሪካ መንግስት በያመቱ በሚያወጣው የሰብአዊ መብት አያያዝ ሪፖርት የኢትዮጵያ የደህንነት ሰራተኞች ተቃዋዎችን ፣ ደጋፊዎቻውንና ጋዜጠኞችን እንደሚያሳድዱ፣ እንደሚያስሩ፣...
View Articleበኦሮሚያ እና አማራ ክልል በነበረው ረብሻና ሁከት ምክንያት ዘንድሮ ብሄራዊ ፈተና የማይወስዱ ተማሪዎች እንዳሉ ትምህርት...
በኦሮሚያ እና አማራ ክልል በነበረው ረብሻና ሁከት ምክንያት ዘንድሮ ብሄራዊ ፈተና የማይወስዱ ተማሪዎች እንዳሉ ትምህርት ሚኒስቴር ተናገረ… ችግሩ በርትቶ ትምህርት እስከ መዝጋት የደረሱ ትምህርት ቤቶች ተማሪዎቻቸውን ቀደም ሲል በሀገር አቀፍ ደረጃ በወጣው የፈተና ሰሌዳ መሰረት አያስፈትኑም ተብሏል፡፡ የትምህርት...
View Articleሰበር ዜና…የወያኔ ወታደራዊ አመራር መረጃ ይዘዉ ጠፉ
…ተግራይ ነጻ አዉጪ ቡድን ወታደራዊ ደህንነት በከፍተኛ ሁኔታ እየፈለጋቸዉ ይገኛሉ በትዉልድ ኦሮሚያ የሆኑት ኮረኔል ንጉሴ በሰራዊቱ ዉስጥ በአስከፊ ሁኔታ የተንሰራፋዉን የዘር የበላይነት በመጥላት ሐገራችዉን ጥለዉ በሰላም ጎረቤት ሐገር ገብተዋል። የ43ተኛ ክፍለ ጦርን አዘዞ ላይ ካፈረሱና ምንም አይነት ብረት ለበስ...
View Articleየኢትዮጵያ ኢንባሲ አንባሳደር በደቡብ አፍሪካ ቤተክርስቲያኑን እያመሱ ያሉት ግንቦት 7ቶች ናቸዉ በማለት ወነጀሉ
ደቡብ አፍሪካ ጆሓንስበርግ የሚገኘዉ የመድሓኒያለም ቤተ ክርስቲያን ሰበካ ጉባኤና አስተዳደሩ ወዳልተፈለገ መጠቃቃት እየሀዱ ይገኛሉ ፕሪቶሪያ የሚገኘዉ የኢትዮጵያ ኢንባሲ ጉዳዩን ወዳልተፈለገ አቅጣጫ እየወሰደዉ ሲሆን የትግራይ ተወላጆችን በመጠቀም አንድ ሌላ ግሩፕ እንዲፈጠር እያደረገ ነዉ 17 ሰዎች ክስ ተመስርቶባቸዉ...
View Articleየቀድሞው ደህንነት ባለስልጣን አቶ ወልደስላሴ ከቀረበባቸው 12 ክሶች በሰባቱ ጥፋተኛ ተባሉ
የቀድሞው የሀገር ውስጥ ደህንነት ባለስልጣን አቶ ወልደስላሴ ወልደሚካኤል ስልጣንን ያለአግባብ መጠቀም እና ምንጩ ያልታወቁ ሃብት በማፍራት ከቀረበባቸው 12 ክሶች በ7ቱ ጥፋተኛ ተባሉ። በክስ መዝገቡ የተካተቱት ወንድምና እህታቸው ደግሞ በሶስት ክሶች ጥፋተኛ ተብለዋል። በኢንቨስትምንት ስም በወንጀል የተገኘ 6 ሚሊየን...
View Articleልማታዊ አርቲስት ሆዱን እንጂ የሚረግጠውን አያይም
ኢትዮጵያ ያላችሁ እና በዓለም ዙርያ የምትገኙ ኢትዮጵያኖች እነዚህን ልማታዊ አርቲስቶች በ 4 ነጥብ ልትዝፕጓቸው ይገባል. አርቲስት ማለት የህዝብ ነው. አርቲስት ህዝብን በስራው ያዝናናል, ያፅናና ል, ያበረታታል, ያፋቅራል እንጂ ከመንግስት ጋር ወግኖ ያውም ህዝብን ንቆ ምን ታመጣላችሁ ብሎ ከሚረግጥ ጋር አይወግንም....
View Articleበአሜሪካ ፍሎሪዳ ግዛት የታሰሩ ስደተኛ ኢትዮጵያውያን በግዳጅ ወደኢትዮጵያ ሊመለሱ ነው ተባለ
የተለያዩ አገራትን አቋርጠው በስደት ወደ አሜሪካ የገቡትና ፍሎሪዳ ታስረው የሚገኙ 11 ኢትዮጵያውያንን በግዳጅ ወደ አገር ቤት ለመመለስ ዝግጅት እየተደረገ እንደሆነ ተገለጸ። በኢትዮጵያ ውስጥ ሰላምና መረጋጋት ሰፍኗል፣ ግለሰቦቹም ወደ ኢትዮጵያ ቢመለሱ ምንም አይሆኑም በሚል የአሜሪካ መንግስትን ያታለለው የኢትዮጵያ...
View Articleእነ ዘለዓለም ወርቅአገኘሁ ጥፋተኝነት ሲበየንባቸው፣ አቶ በቀለ ገርባ እና ጋዜጠኛ ጌታቸው ሽፈራው ተለዋጭ ቀጠሮ ተሰጣቸው
በእነ ዘለዓለም ወርቅአገኘሁ የክስ መዝገብ ከ600 ቀናት በላይ ፍርድ ቤት ሲመላሱ የቆዩት ተከሳሾች ላይ ዛሬ ብይን ተሰጥቷል፡፡ በዚህም መሰረት አንደኛ ተከሳሽ ዘላለም ወርቃገኘሁ፣ ሰለሞን ግርማ ፣ መምህር ተስፋዬ ተፈሪ ጥፋተኛ ተብለዋል፡፡ በተመሳሳይ መዝገብ የተከሰሱት ባህሩ ደጉ እና ዬናታን ወልዴ በነጻ...
View Articleበሰሜን ጎንደር የህወሃት ታጣቂዎች ነዋሪዎችን እየገደሉና እያሳደዱ ነው ተባለ
በሰሜን ጎንደር አርማጭሆ ውስጥ የህወሃት ታጣቂዎች በአካባቢው የሚኖሩ ገበሬዎችን እየገደሉ፣ እያሳደዱና፣ ዝርፊያ እየፈጸሙባቸው እንደሆነ ከስፍራው የሚወጡ መረጃዎች አመለከቱ። ከሶስት ቀን በፊት ማለትም ሚያዚያ 3 ፥ 2008 ላይ አርማጭሆ ኩርቢት በተባለ ቦታ ተሰማርተው የነበሩ የህወሃት ታጣቂዎች አንድ ገበሬ ገድለው...
View Articleየኢትዮጵያዊቷ ሞደሊስት የዘር ሐርግ ፍለጋ ከአሜሪካ እሰከ ኦሞ ወንዝ የተደረገ የጉዞ ቅኝት
“እነዚህ ድንቅ ጎሳዎችን በስልጣኔ ሰም ከመጥፋታቸው በፊት መጎብኘቴ ትልቅ እድል ነው”ሞዲሊስት ፋጡማ ስይድ እውቋ ሞደሊስት ፋጡማ ሰይድ የሁለት እህቶቿን በሶማሊያው የአርስ በርስ ጦርነት ካጣች በሁዋላ ከአስራ ሶስት አመቷ ጀምሮ በሰደት ያደገችበት የአሜሪካኑ የቦስተን ከተማን በተለይ ደግሞ ዛሬ ብዙዎች የሚያውቋት...
View Articleበሽብርተኝነት የፈጠራ ውንጀላ ታስረው በጠፍ ሌሊት ወደ አዋሳ የተወሰዱት እነ ዓለማዬሁ ለሳምንት ተቀጠሩ
ከደቡብ ኦሞ ዞን ጂንካ ከተማ በሽብርተኝነት የፈጠራ ውንጀላ ታስረው በጠፍ ሌሊት ወደ አዋሳ የተወሰዱትና ከ20/07/08 ጀምሮ በአዋሳ ፖሊስ ኮሚሽን ግቢ ታስረው የሚገኙት የኦሞ ህዝቦች ዲሞክራሲያዊ ኅብረት ም/ሊቀመንበርና የዞኑ ጽ/ቤት ኃላፊ መምህር ዓለማዬሁ መኮንን ፣ የኦህዲኅ አባል አቶ አብርሃም ብዙነህና የቀድሞ...
View Articleሰበር መረጃ . . የትግራይ ነጻ አዉጪ ቡድን ወታደራዊ መኮንን ኮበለሉ.
በምእራብና በምስራቁ እዝ ዉስጥ ከ1991 አመተ ምህረት አንስቶ ሲያገለግሉ የነበሩ የወያኔ ወታደራዊ አመራር ሻምበል መላኩ የትግራይ ነጻ አዉጪዉን ቡድን የመከላከያ ሰራዊት ከድተዉና ዉድ ሐገራችዉን ጥለዉ ከወጡ ሰንበትበት ብለዋል አዎ በአንድ ዘር የበላይነት ላይ የተመሰረተዉን ሰራዊት ከማገልገል መነጠል ይሻለናል ብለዋል...
View Articleየደቡብ ሱዳን ታጣቂ ሃይሎች በኢትዮጵያ ጉዳት አደረሱ
ከደቡብ ሱዳን የተነሱ ሀይሎች ባደረሱት ጥቃት በመቶዎች የሚቆጠሩ ኢትዮጵያዊያን መገደላቸው ተዘገበ፡፡ ወታደራዊ ዩኒፎርም የለበሱ ናቸው የተባሉቱና ከሙርሌ ጎሳ እንደሆኑ የተገመቱት እነዚህ የኢትዮጵያን ድንበር ተሻግረው ጥቃት የፈጸሙት ሀይሎች በኢትዮጵያ ባሉ የኑዌር ጎሳዎች ላይ ከባድ ጉዳት ማድረሳቸውንና ቁጥራቸው እስከ...
View Article