በመላው አርማጭሆ የሚኖረው ህዝብ ብአዴን አመራር ውስጥ አማራ መስለው ገብተው ህዝቡን በዘር የሚያጋጩ፣ ታጋዮችን እየጠቆሙ የሚያስይዙ፣ እንዲሁም ኢትዮጵያን ለም መሬት ለሱዳን ለማስረከብ በስወር የሚሰሩ፣ የወያኔሰላዎች እየበዙ መምጣታቸውን እያወቀ ብአዴን ምንም እርምጃ ሊወስድ ማለመቻሉ ህዝቡ ተቆትቷል። በዚህም ምክንያት፣ ህዝቡ በቁጣ ለብአዴን መሪዎች ከወያኔ አሽከርነት ነጻ እንዲወጡ ጠይቋል። በተጨማሪ ማንኛውም የብአዴን ባለስልጣን ፣ የጎንደር ደንበር ተከዜ መሆኑን […]
