የዛሬ አንድ አመት በሊቢያ በርሃ እና የባህር ዳርቻው ላይ 30 የሚጠጉ ኢትዮጵያዊያን ወንድሞቻቸንን የኢ/ኦ /ተ/ ቤ/ክ እምነታቸውን እንዲ ቀየሩ አሊያም ሞት እንደሚ ጠብቃቸው ዛቻ ቢደርባሳቸውም “ ሃይማኖታችንን በጭራሽ እንቀይረም ” በማለታቸው “ አንገታቸውን ለአክራሪው ቡድን ሰይፍ ፣ ግንባራቸውን ደግሞ ያለ ፍርሃት ለጥይት በመሰጠት እጀግ ዘገናኝ በሆነ ሁኔታ መገደላቸውን የሚያሳየው ተንቀሳቃሽ ምስል (ቪዲዮ) በማህበራዊ መገናናዎች መሰራጨቱን […]
