Quantcast
Channel: Freedom4Ethiopian
Viewing all articles
Browse latest Browse all 4543

በወላይታ ዞን በደረሰ የመሬት መንሸራተት የ41 ሰዎች ህይወት ጠፋ

$
0
0
በደቡብ ክልል በወላይታ ዞን ኪንዶ ኮሻ ወረዳ በደረሰ የመሬት መንሸራተት በትንሹ 41 ሰዎች ሞቱ። በዞኑ በሚገኙ አምስት ቀበሌዎች የጣለን ከባድ ዝናብ ተከትሎ በደረሰው በዚሁ የመሬት መንሸራተት አደጋም ወላይታ ከተማን ከዳውሮ ዞን የሚያገናኝ መንገድ ከአገልግሎት ውጭ መሆኑን ፖሊስ አስታውቋል።… በደረሰው የመሬት መንሸራተት ቁጥራቸው ሊታወቅ ያልቻለ ሰዎች የተቀበሩ በመሆኑ የሰዎችን ህይወት ለማትረፍ ፍለጋ እየተካሄደ መሆኑንም ለመረዳት ተችሏል። […]

Viewing all articles
Browse latest Browse all 4543

Trending Articles