የአዲስ አበባ ፖሊስ ልዩ ክትትል የነበረው አቶ የኔነህ በቀለ በስርዓቱ ተቃዋሚዎች እንዲሁም የነቁ ወጣቶችን እያሰሰ አፈና ድብደባ ይፈፅም ከነበረው በላይ በፈጠራ ሐሰት መፅሐፍ ቅዱስ እየነከሰ የፍ/ቤት ምስክር በመሆን ከፍተኛ በደል በወጣቶች ላይ ያደርስባቸው የነበረ አገልጋይ ግለሰብ መሆኑ በስፋት ይታወቃል፡፡ አቶ የኔነህ በቀለ በምን ሁኔታ በቁጥጥር እንዳሉ ለማወቅ ባይቻልም ከጥቅም ጋር በተያያዘ ሊሆን እንደሚችል መረጃውን የሰጡን […]
