የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና አፈትልኮ መዉጣትን ተንተርሶ ብዙዎች የራሳቸዉን አስተያየት ሰጥተዋል ነገር ግን ፈተናዉ ትክክለኛ መሰረቁን የሚያረጋግጥ አካልም አልተገኘም ነበር። ኢሳት ጉዳዩን ለማጣራት ብዙ ጥረት አድርጎአል ከኢትዮጵያ መንግስት ጋር ተመሳሳይነት ያለዉ መግለጫ የሰጡጠም ግለሰቦች አለጠፉም ነበር፤ እዉነቱ ከሀወሃት መንደር ሲነገር መስማቱ ብዙም ባያስደነቅ የሐገራችንን ብሐራዊ ደህንነት አደጋ ላይ የጣለዉ እራሱ የብሐራዊ ደህንነት ፈተናዉ የተሰረቀበትን መንገድ […]
