Quantcast
Channel: Freedom4Ethiopian
Viewing all articles
Browse latest Browse all 4543

”ከህወሀት ጎን ተሰልፌ የተዋጋሁት ለህዝቤ ባርነትን ለማምጣት አልነበረም። ማንነቴ ተቀይሮ ሌላ ለመሆን አልነበረም። ”

$
0
0
‘ወልቃይት የሚለው ስም ያቅለሸልሻቸዋል። በትግራይ ክልል መንግስት የተጠመቅነው ስያሜ ‘ምዕራባዊ’ የሚል ነው። ስዬንም በለው፡ ጻድቃን፡ የትኛውም የትግራይ ሰው በወልቃይት አቋሙ አንድ ነው።” -”ይጸጽተኛል። ለህዝቤ ባርነትን ካመጣ ስርዓት ጋር ተሰልፌ የልጅነት እድሜዬን መጨረሴ ይቆጨኛል። የኢትዮጵያን ህዝብ ይቅርታ እጠይቃለሁ” -”የብአዴን አመራሮች በወልቃይት ጉዳይ ፈሪዎች ናቸው። ሞቅ ሲላቸው ግን ያነሱታል። ሞቅታው ሲለቃቸው የፍርሃት ቆፈን ውስጥ ይከተታሉ።” Filed under: […]

Viewing all articles
Browse latest Browse all 4543