ፓርላማው መጠራቱ ለምንድን ነው ? ግርማ ካሳ
547መቀመጫ ያለው ፓርላማ ከሰኔ 30 ቀን በኋላ መስከረም እስኪጠባ ድረስ የማይሰበሰብ አካል ነው። አባላቱ እረፍት ላይ ነው የሚሆኑት። (እንደ ትምሀርት ቤቶች ማለት ነው)። በሌላውም አገር የፓርላማ አባላት የማይሰበሰቡባቸው ቀናቶች በዛ ይላሉ። ይሄም የሆነበት ምክንያት አለው። አባላቱ በፓርላማ መቀመጥ ብቻ ሳይሆን፣...
View Articleእነ ብርሃኑ ተ/ያሬድ ተፈረደባቸው
-ኤርትራ ድንበርን በማቁዋረጥ አርበኞች ግንቦት 7ን ሊቀላቀሉ ሲያመሩ ተይዘው የሽብር ክስ የቀረበባቸው እነ ብርሃኑ ተክለያሬድ የጥፋተኝነት ፍርድ ተላልፎባቸዋል። ተከሳሾ ብርሃኑ ተክለያሬድ፣ እየሩሳሌም ተስፋው፣ ፍቅረማርያም አስማማው እና ደሴ ካሳይ ሲሆኑ፣ ፍርድ ቤቱ አቃቤ ህግ የመሰረተባቸውን ክስ በሰውና በሰነድ...
View Articleየኦሮሞ ዴሞክራሲያዊ ግንባር ኢትዮጵያውያን ከአፋኝ አገዛዝ ነጻ ለመውጣት እንዲተባበሩ ጥሪ አቀረበ
የኦሮሞ ዴሞክራሲያዊ ግንባር /ኦዴግ/ ከጎንደር ህዝብ ጎን እንደሚሰለፉ አስታወቁ። የጎንደር ህዝባዊ እንቅስቃሴ መሪዎች ትግላቸውን ከኦሮሞ ህዝባዊ እንቅስቃሴ ጋር እንዲያቀናጁና ሌሎች ኢትዮጵያውያን ከአፋኝ አገዛዝ ነጻ ለመውጣት እንዲተባበሩ ጥሪ አቅርቧል። በአቶ ሌንጮ ለታ የሚመራው የኦሮሞ ዴሞክራሲያዊ ግንባር (አዴግ)...
View Articleሰበር ዜና! ቤታቸው በክረምት የሚፈርስባቸው ወገኖች በአዲስ አበባ የተቃውሞ ሰልፍ እናደርጋለን አሉ፡፡
ሰሞኑን በቃሊቲ ገብርኤል ወረዳ.07 ቀበሌ10/11-ልዩ ስሙ ጨሬ ሰፈር በመባል የሚታወቀው ኣካባቢ ከአንድ ሺህ በላይ ቤቶች እንዲፈርሱ በአፍራሽ ግብረ ሃይል ምልክት ተደርጎባቸው በሁለት ቀን አፍረስው ካልጨረሱ በዶዘር ሊፈርስ እንደሚችል ማስጠንቀቂያ ደረሳቸው፡፡ በሁኔታው የተቆጡ ነዋሪዎች መንግስት በዜጎቹ የሚፈጽመው...
View Articleበጎንደር የተቀሰቀሰው የአማራ ሕዝብ ቁጣ ግለቱ በርትቷል፥
የወልቃይት ጠገዴ የማንነት ጥያቄ የመላው አማራ የህልውና ጉዳይ መሆኑ በኢትዮጵያውያን ዘንድ በዓራቱም ማዕዘናት በአጽንኦት እየተገለጠ ነው፥ ሰሜን በጌምድር ጎንደር በፋሺሽቱ የወያኔ ዓገዛዝ ላይ ሸምቋል፥ ከበየዳ እስከ ዳንሻ፥ ከቋራ እስከ አብርሃጅራና አብደራፊ ጀግናው የጎንደር ሕዝብ መብቱን ለማስከበር ወያኔን ሊተናነቅ...
View Articleበኦሮሚያ እና በጎንደር የተቀጣጠለው ህዝባዊ ተቃውሞ ተጠናክሮ እንዲቀጥል ምሁራን ጠየቁ
በኦሮሚያ እና በጎንደር የተቀጣጠለው ህዝባዊ ተቃውሞ ተጠናክሮ እና ተቀናጅቶ እንዲቀጥል ሁለት ታዋቂ ምሁራን ገለጡ። ከኢትዮጵያ ሳተላይት ሬዲዮና ቴሌቪዥን (ኢሳት) ጋር ቆይታ ያደረጉት ሁለት ምሁራን ለወራት የዘለቀው የኦሮሞ ህዝብ እንቅስቃሴና የጎንደር ህዝብ መብቱን ለማስመለስ የሚያደርገውን ትግል ተቀናጅቶ ከቀጠለ...
View Articleከግማሽ ሚሊዮን በላይ የሚሆን የዐማራ ሕዝብ እሁድ በጎንደር ሰላማዊ ሰልፍ ይወጣል
በወልቃይት የዐማራ ማንነት ጥያቄ አቅራቢ ኮሚቴዎች ላይ የሚደርሰውን አፈናና ግድያ እንዲቆም የሚጠይቅ ሰላማዊ ሰልፍ በጎንደር ከተማ እሁድ ሐምሌ 17 ቀን 2008 ዓ.ም. ለማካሔድ የአገር ሽማግሌዎችና የሕዝብ ተወካዮች ለከተማ አስተዳደሩ ጥያቄ አቅርበዋል፡፡ ጥያቄ አቅራቢዎቹ እንደገለጹት አርብ ሐምሌ 15 ቀን 2008...
View Articleሰበር መረጃ…በህወሃት የመከላከያ ሰራዊት አባላት ዉስጥ ተግባራዊ ተቃዉሞና ፍጥጫ እየተሸጋገረ እንደሚገኝ ምንጮች ጠቁመዋል።
ሰበር መረጃ… በህወሃት የመከላከያ ሰራዊት አባላት ዉስጥ የነበረዉ ጉምጉምታ ወደ ተግባራዊ ተቃዉሞና ፍጥጫ እየተሸጋገረ እንደሚገኝ ታማኝ ምንጮች ጠቁመዋል። የወታደራዊ ፖለቲካ መምሪያ እና የፕሮፓጋንዳ ክፍሎች ምንጭ እንደሚያመለክተዉ በሰሞኑ ጎንደር ላይ የተገደሉትን የመከላከያ ሰራዊት አባላት ወደ ትዉልድ ቦታቸዉ...
View Articleሁለት ኢትዮጵያውያን በካይሮ የተባበሩት መንግስታት የስደተኞች ኮሚሽን ጽ/ቤት በራፍ ላይ ራሳቸውን አቃጠሉ
ሁለት ኢትዮጵያውያን ካይሮ በሚገኘው የተባበሩት መንግስታት የስደተኞች ኮሚሽን በራፍ ራሳቸውን አቃጠሉ። በቅርቡ ኦሮሚያ ከተካሄደው መጠነ ሰፊ ግድያና እስራት ሸሽተው ግብጽ መድረሳቸው የተገለጸው እነዚህ ሁለት የኦሮሞ ተወላጅ የሆኑ ኢትዮጵያውያን፣ ራሳቸውን ያቃጠሉት በተቃውሞ መሆኑን ተመልክቷል። ሁለቱ ኢትዮጵያውያን...
View Articleበዛሬው በሀብታሙ አያሌው የጤና ገዳይ ፍርድ ቤቱ በመዝገብ ቤት በኩል፤ ከአቃቤ ህግ ጋር የቃል ክርክር ለማድረግ (አቃቤ...
ከዚህ በፊት ጉድሽ ወያኔ በሐብታሙ ጉዳይ ላይ የብሔራዊ መረጃዉ ፍርድ ቤት የዋስትና መያዥ እንዲጠይቅ የሰጠዉን ትእዛዝ ተንተርሶ ፍንጭ መስጠቱ ይታወቅል…. በዚህም መሰረት ዛሬ የተሰየሙት ዳኞች ለሐምሌ 22 ከአቃቤ ህግ ጋር ለመከራከርና አቃቤ ህጉ በፍርዱ ሂደት ላይ ምላሽ እንዲስጥ ወስኗል! ይህ ማለት የህወሃቱ አቃቤ...
View Articleብአዴን ከሽማግሌዎች ጋር ተወያየ- የጎንደር ሰልፍ ለ10 ቀናት ሳይራዘም አይቀርም –ግርማ ካሳ
በሰሜን ጎንደር አስተዳደር ፅ/ቤት ውስጥ ስብሰባ መካሄዱን ከስፍራው የደረሱ ዘገባዎች ይጠቁማሉ። የወልቃይት ኮሚቴዎች ፣የከተማው ህዝብ ፣ ከተለያዬ ቦታዎች የመጡ ወገኖች እንዲሁም የክልሉ መንግስት ወኪሎች በስብሰባው የተሳተፉ ሲሆን ፣ ከጎንደር ውጭ ታፍነው ስለተወሰዱት ኮሚቴዎች ጉዳይ ፤ የት እና በምን ሁኔታ እንዳሉ...
View Articleኢህአዴግ ወጣት ሀብታሙ አያሌው’ን ለመግደል ስለ ማሴሩ ሌላ ምን ማሰረጃ ማቅረብ ያስፈልጋል ??
ለማስታወስ ያህል (በእሥር ቤት):- 1ኛ. ማዕከላዊ በነበረበት ህክምና ተከለከለ፤ 2ኛ. ቂሊንጦም ተመሳሳይ እርምጃ ተወሰደበት፤ 3ኛ. ከዘዉዲቱ ሆስፒታል የህክምና ዶክመንቶቹ እንዲጠፋ ተደረገ 4ኛ. በሥር ፍ/ቤት (ፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት) መከላከል ሳያስፈልገው፣ ያለ ልዩነት በሶስት ዳኞች በነፃ የተሰናበተውን ንፁህ...
View Articleየትግራይ ተወላጆች ብቻ የተካተቱበት ጦር ትጥቅ እንዲያስፈታ ህወሃት መመሪያ አስተላለፈ
የአማራዉ ህዝብ ጠመንጃዉን ያስመዘገበም ሆነ ያላስመዘገበም ሁሉ በጅምላ ሊነጠቅ ነዉ። በዚህ አደገኛና መፈናፈኛ በሌለበት ወቅት በጭራሽ መዘናጋት አያስፈልግም። ለህወሃት መሳሪያ ማስረከብ ማለት እጅግ አደገኛ መዘዝና ጠንቅ የሚያስከትል እንዲሁም አንዴ መሳሪያ ከዕጅህ ከወጣ ትርፉ በህወሃት ጥይት መቆላት ብቻ ነው። የአማራ...
View Articleአቶ አባይ ጸሃዬ ከኤርትራ ጋር ወደጦርነት አንገባም አሉ
ከኤርትራ ጋር ጦርነት ውስጥ እንግባ እያሉ የሚገፋፉን ጦርነቱ ውስጥ የማይገቡ፣ ሌላው እንዲሞት የሚፈልጉ ወገኖች ናቸው ሲሉ አቶ አባይ ጸሃዬ ገልጹ። የህወሃት መስራችና አሁንም የማዕከላዊ ኮሚቴ አባል የሆኑት አቶ አባይ ጸሃዬ የህወሃት ደጋፊ ከሆነው አይጋፎረም ጋር ሰሞኑን ባደረጉት በዚህ ቃለምልልስ ሻዕቢያም ሆነ በርሱ...
View Articleሰበር መርጃ…ብ/ጄ ዮሐንስ ወ/ጊዮርጊስ በሶማሌያ የወያኔ መከላከያ ሰራዊት ግብረ ሐይል ዋና አዛዥ በአስቸኳይ ተጨማሪ ሃይል...
ብ/ጄ ዮሐንስ ወ/ጊዮርጊስ በሶማሌያ የኢትዮጵያ መከላከያ ሰራዊት ግብረ ሐይል ዋና አዛዥ በአሚሶም ሶማሌያ ተሰማርቶ የሚገኘዉ የመከላከያ ሰራዊት እራሱን የመከላከልም ሆነ ጥቃት የማድረስ መንፈሱና ሞራሉ እየተዳከመ በመምጣቱ በአስቸኳይ ተጨማሪ ሃይል እንደሚያስፈልጋቸዉ ጥያቄ ማቅረባቸው ተሰምቷል። በተለይም በቅርቡ ለአሰሳ...
View Articleሰበር መረጃ …ለጎንደና ለመላዉ ኢትዮጵያዊ አደራ ትጥቅህን ጠብቅ!!!
በሰሞኑ በጎንደር የአማራዉ ወገን ያደረገዉን እራሱን የመከላከል እርምጃ ተንተርሶ ድንጋጤ ላይ የወደቀዉ የህወሃት ቡድን 22 ሺ የሚጠጉ የመከላከያ ሰራዊት አባላት የተሳተፉበት አሳሽ ቡድን ቤት ለቤት እንዲሰማራና የመሳሪያ ለቀማ እንዲያደርግ የሚጠይቀዉን ረቂቅ ለጠ/ሚንስቴር ሲራጅ ፈርጌሳ ያቀረበ ሲሆን ሚኒስቴር ተብዬዉ...
View Article”ከህወሀት ጎን ተሰልፌ የተዋጋሁት ለህዝቤ ባርነትን ለማምጣት አልነበረም። ማንነቴ ተቀይሮ ሌላ ለመሆን አልነበረም። ”
‘ወልቃይት የሚለው ስም ያቅለሸልሻቸዋል። በትግራይ ክልል መንግስት የተጠመቅነው ስያሜ ‘ምዕራባዊ’ የሚል ነው። ስዬንም በለው፡ ጻድቃን፡ የትኛውም የትግራይ ሰው በወልቃይት አቋሙ አንድ ነው።” -”ይጸጽተኛል። ለህዝቤ ባርነትን ካመጣ ስርዓት ጋር ተሰልፌ የልጅነት እድሜዬን መጨረሴ ይቆጨኛል። የኢትዮጵያን ህዝብ ይቅርታ...
View Articleከእውነቱ በማንኪያ፡- ወልቃይት ላይ ወያኔ በገዛ እጁ አርማጎዶንን እየጠራ ነው!
…የወያኔን የክስ መዓት አየህ? ከሊላይ ብርሃኔ ውጭ ሁሉም ተከሳሾች ከጥቂት ወራት በፊት በዳንሻ ላይ በነበረው ግጭት የታሰሩ ናቸው። የታሰሩበት ምክንያትም ሊላይ ብርሃኔ ከጎንደር ወደ ዳንሻ ሲሄድ በወያኔ ደህንነቶች በመታፈኑ ነው። ታፋኙ ከወልቃይት ኮሚቴ ጋር በቅርበት ሲሰራ የነበረ ሰላማዊ ወጣት መሆኑን ማንም...
View Articleየሀገሪቱ ወቅታዊ ችግሮች አሳሳቢ ሆነዋል ሲሉ ተቀዋሚ ፓርቲዎች ተናገሩ
የአገሪቱን ወቅታዊ ችግሮች በመጥቀስ መንግስት አፋጣኝ መፍትሄ ማበጀት እንዳለበት የገለፁት ተቃዋሚ ፓርቲዎች፤ ችግሮቹ አሳሳቢ ደረጃ ላይ ደርሰዋል ሲሉ አስጠነቀቁ የመላ ኢትዮጵያውያን አንድነት ድርጅት (መኢአድ) ለጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለማርያም ደሳለኝና ለፕሬዚዳንት ዶ/ር ሙላቱ ተሾመ በፃፈው ደብዳቤ፤ የሀገሪቱን ወቅታዊ...
View Articleየአዲስ አበባ ቀላል ባቡር ኮርፖሬሽን ካሉት 41 ባቡሮች ውስጥ አገልግሎት የሚሰጡት ከ28 አይበልጡም መባሉ
ሥራ ከጀመረ አንድ ዓመት እንኳን ያልሞላው የአዲስ አበባ ቀላል ባቡር ኮርፖሬሽን ካሉት 41 ባቡሮች ውስጥ አገልግሎት የሚሰጡት ከ28 አይበልጡም መባሉን ስሰማ — ድንግጥ ነው ያልኩት፡፡ (ኮርፖሬሽኑ የእኔን ያህል እንኳን የደነገጠ አይመስለኝም?!) ባቡሮቹ በችኮላ ወደ ሥራ እንዲገቡ መደረጉና ከቻይናው ድርጅት ጋር...
View Article