የሚከተለው ጋዜጠኛ ሙሉቀን ተስፋው ከስፍራው ደዉሎ ካጠናከረው ዘገባ የተወሰደ ነው። የጎንደር ህዝብ ሰላማዊነቱን ያለፈው እሁድ ሐምሌ 24 አሳይቶ ነበር። ሆኖም እነዚህ ጋኔኖች ህዝቡን ከማክበር ህዝቡ እየሰደቡ፣ በህዝቡ ላይ በሚቆጣጠሪት ሜዲያዛቻ እየሰነዘሩ፣ ንቀት ያለበት የጥጋብ ንግግር እየተናገሩ አካባቢው እንዲታመስ አይደረጉት ነው። የሙሉቀንን ዘገባ እንሆ ጎንደር፡ የጎንደርና አካባቢው ችግር እየተወሳሰበና በቀላሉም ሊፈታ የማየችልበት ደረጃ ላይ መድረሱን ከቦታው […]
