አቶ ገዱ አንዳርጋቸውማጀቴ የተገደሉባትን ወገኖች ገዳዬች ለፍርድ ይቅረቡ ተብሎ ወደ ፊት ሊወጣ የታሰበውን ተቃውሞ ሰልፍ እና የማጀቴን ሕዝብ ጥያቄ ለማኮላሸት ወያኔ አቶ ገዱን ተደማጭነት ይኖራቸዋል በማለት ወደ ሰሜን ሸዋ ላከብን ይላሉ የሰሜን ሸዋ ማጀቴ ኗሪዎች ። አቶ ገዱ ባሁኑ ስዐት ከሠሜን ሸዋ ም/አስተዳዳሪ ከአቶ ተፈራ ጋር እየዞሩ ይገኛሉ ፡፡ ሕዝቡም ሰልፋችን ወንጅለኞች ለፍርድ እስካልቀረቡ ድረስ […]
