ከትናንት በስቲያ ጀምሮ ከአካባቢው ህዝብ ተነጥለው ለመንግስት ያደሩ የኮንሶ ካድሬዎች በታጣቂ ኃይል ታግዘው አባሮባ ቀበሌ አማራማ መንደር 60 ቤቶችን አቃጥለው ነዋሪዎቹ ለስደት መዳረጋቸውንና በከፍተኛ ችግር ውስጥ ይገኛሉ፡፡ የእነዚህ ዜጎች ቤት በተቃጠለበት ወቅት ድርጊቱን የተቃወመው አቶ አያኖ ሃልገዮ ተገድሏል፡፡ ቤታቸው የተቃጠለባቸው ነዋሪዎች ማለያ ሰገን ት/ቤት እና በጃርሶ ቀበሌ ‹‹ ሞራ›› (ሞራ- በኮንሶ ብሄረሰብ የመንገደኛ ማረፊያ ነው) […]
