የህወዓት አምባሳደር አቶ ግርማ ብሩ የኦሮሞ ዜጎችን በመማታቸው ክስ ቀረበባቸው ተባለ። ዛሬ ሁለት የኦሮሞ ዜጎች ኤደንና ኪያ ወደ ኢትዮጵያ ኢንባሲ በመግባት ተቃውማቸውን ማሰማታቸው ተነግራል ይህንንም ተከትሎ ሁለቱም ሰዎች ላይ በአባሳደር ግርማ ብሩ ድብደባ እንደተፈፀመባቸው ተናግረዋል ኤደንና ኪያ ወደ ኢንባሲ መኖርያ ስፍራ በሰኩርቲ ተመርተው የሄዱ ሲሆን እዛም እንደደረሱ ግርም ብሩን አንተ የኦሮሞ ህዝብ ነኝ ትላለህ ወይ ተተያቂነቱ […]
