በሚሊየን የሚቆጠሩ ዜጎች በታደሙበት በዚህ በዓል ላይ የተፈጸመውን ጥቃት ተከትሎ በተለያዩ የኦሮሚያ አካባቢዎች አሁንም መረጋጋት እንደሌለ የገለጹት የሰብዓዊ መብት ኮሚሽኑ ቃል አቀባይ ሩፔርት ኮርቬይ፣ ተቃውሞውን ተከትሎ የኢትዮጵያ መንግሥት በተለያዩ የሀገሪቱ ክፍሎች የስልክ አገልግሎቶችን ከማቋረጥ ይልቅ በሀገሪቱ ለተፈጠረው ችግር መፍትሔ እንዲያመጣ አሳስበዋል፡፡ ቃል አቀባዩ አክለውም ተቃውሞን ማዳፈን ይበልጥ ውጥረትን እንደሚያበረታ ገልጸዋል፡፡ አማራ እና ኦሮሚያ ክልሎችን የተመለከቱ […]
