በሐገር መከላከያ ሚኒስቴር ዉስጥ የብቃትና ጥራት መመዘኛ ይዘትን ተንተርሶ ኢትዮጵያን እንደ ሐገር በማቆየት ለማስቀጠል የሚያስችለዉ የማጥቃትና የመከላከል ብቃትን ባጠቃላይ ትግራይ ክልል ተረክባለች! በተለይም የአየር ሐይል መረጃዎችን ተንተርሶ ከብርጋዴል ጄኔራል ሞላ ሐይለማሪያም ትእዛዝ ዉጪ ( Commander of the Air Force: Brigadier General Mola Hailemariam ) የበረራ ቴክኒካል እና መካኒካል ዘመናዊ መገልገያዎች ጉድለት የሌለባቸዉ ማለትም የተመረጡ የጦር […]
