ኢትዮጵያን በነጻ አውጪ ስም የሚገዛው ህወሃት ላለፉት 25ዓመታት መብት በገፍ ሲሰጥ የቆየ ይመስል ህገመንግሥታዊ መብቶችን የሚገፍ ያስቸኳይ ጊዜ አዋጅ አውጇል። አዋጁ ለስድስት ወር ይቆያል ማለቱ የህወሃት ዕድሜ ከስድስት ወር እንደማይቆይ ማሳያ ተደርጎ ተወስዷል፡፡ ያለ ፍርድ ቤት ትዕዛዝ የማንኛውም ሰው ቤት ፣ንብረት ይበረበራል ። ~ ይበልጥ ከ1997 ወዲህ እና በተለይ ማህበራዊ ሚዲያዎችን መጠቀም ከጀመርን ጊዜ አንስቶ […]
