Quantcast
Channel: Freedom4Ethiopian
Viewing all articles
Browse latest Browse all 4543

የአውሮፓ ኅብረትና ዓለምአቀፍ ማኅበረሰብ በኢትዮጵያ ላይ ጠንካራ እርምጃ እንዲወስዱ ሂዩማን ራይትስ ዋች ጠየቀ

$
0
0
ቡድኑ መልዕክቱን ያስተላለፈው በአውሮፓ ኅብረት ንዑስ ኮሚቴ ስብሰባ ላይ ነው፡፡ “ሰብዓዊ መብቶችን የመርገጥና ሃሣብን በመግለፅ ነፃነት ላይ ገደብ መጣልን የሚመለከቱ ጥያቄዎችን በተመለከተ ተወቃሿ ኢትዮጵያ ስትሆን ዓለምአቀፉ ማኅበረሰብ ጉዳዩን የሚመለከተው በአመዛኙ በተለየ አቅጣጫ መሆኑን ታዝበናል” ብሏል ዓለምአቀፉ የመብቶች ተሟጋች ቡድን፡፡ የሰብዓዊ መብቶች ቃፊሩና ተሟጋቹ ቡድን ሂየማን ራይትስ ዋች ከፍተኛ መርማሪ ፌሊክስ ሆርን “ኢትዮጵያ ውስጥ ያሉ ጠጠር […]

Viewing all articles
Browse latest Browse all 4543

Trending Articles