Quantcast
Channel: Freedom4Ethiopian
Viewing all articles
Browse latest Browse all 4543

ኮሎኔል ደመቀን በተመለከተ አሁን ያለው ዕውነታ

$
0
0
የዞኑ ፍርድ ቤት ፋይሉን ዘግቷል፤ የፌደራል የመጀመሪያ ፍርድ ቤት አዲስ መዝገብ ሊከፍት ይችላል የኮሎኔል ደመቀ ዘውዱን ጉዳይ ሲመለከት የከረመው የሰሜን ጎንደር ከፍተኛ ፍርድ ቤት በኮሎኔሉ ላይ የተመሠረቱት ሁለት ክሶች ዘግቷል፡፡ በሰው መግደል ወንጀል የነበረው የመጀመሪያው ክስ ከሳሽ ባለመቅረቡና ክሱ ላይ ማስረጃ ባለመቅረቡ ምክንያት መስከረም 03 ቀን 2008 ዓ.ም. ፍርድ ቤቱ ክሱን መዝጋቱ ይታወቃል፡፡ የፌደራል አቃቢ […]

Viewing all articles
Browse latest Browse all 4543

Trending Articles