ዛሬ ጥቅምት 23/2009 ዓም በአሁኑ ሰዐት ታች አርማጭሆ ሣንጃ አካባቢ ሁለት ቦቴ መኪና በእሳት ተቃጥሏል አካባቢው በጭስ ታፍኗል በተጨማሪም ታች አርማጭሆ በከባድ በተኩስ እየተናጠ ነው ፡፡ -ከጎንደር ዳሽን ቢራን ጭኖ ሲጋዝ የነበረ ከባድ መኪና ላይ ሙሴ ባንብ ሲደርስ በህዝቡ እርምጃ ተወሰደበት ሌላም መኪና በህዝቡ ተቃጥላል። በተያያዘ ዜና ከዳንግላ በ69 ኪ ሜ በምትገኘው በጃዊ ከተማ በህዋት […]
