አቶ አላምረው ካሴ የተባለ ግለሰብ በሰሜን ጎንደር ዞን በደምቢያ ወረዳ የቆላ ድባ አካበቢ ነዋሪ በሃይማኖት አባቶች አሼማጋይነት ለኮማንድ ፖስት እጁን እንዲሰጥ ከተደረገ በኋላ ኤኬ 47 መሳሪያውን ተነጥቆ ወደ አዲስ አበባ መወሰዱ ተነገር ። ግለሰቡ እጅህን ስጥ ብለው ሲያሼማግሉ የነበሩ የኃይማኖት አባት ተብየዎች ፊት የፊት ጥርሶቹ እስኪረግፉ መደብደቡንም ይሄን መልዕክት የላከልኘ ወዳጄ ገልጾልኛል ። እባካችሁ ወያኔን […]
