ለ3ኛ ጊዜ የተገማገመው ብአዴን ህወሃትን ስላላስደሰተው እንደገና ይገማገሙ በማለት ባለ11 ነጥብ የመገማገሚያ መስፈርት ተልኮላቸዋል። ደመቀ መኮንን ብአዴን በጥልቀት ታድሰናል በማለት በቴሌቪዥን ወጥቶ ሊ/መንበሩ እና ምክትሉ በከባድ ማስጠንቀቂያ፣አንድ ሰው ደግሞ ከማዕከላዊ ኮሚቴ በማሰናበት እና ሌሎች ላይ ቀላል ቅጣት ማስተላለፉን ተናግሮ ነበር። ይህንን ሪፖርት የተመለከተው የበላይ ጠባቂያቸው ህወሃት ግን የብአዴንን ግምገማ አላመንኩበትምበማለቱ ከአርብ ዕለት ጀምረው እንደገና ለግምገማ […]
