ዛሬ የአውሮፓ ሕብረት በብራስልስ ባደረገው ስብሰባ ላይ ኢትዮጵያውያኖችን ጋብዞ አነጋገረ። ከተጋባዦቹ መካከል ፕ/ር ብርሃኑ ነጋ፣ ፕ/ር መረራ ጉዲና እና አትሌት ሌሊሳ ፈይሳ ይገኙበታል። በስብሰባው ላይ አትሌት ሌሊሳ ፈይሳ ኢትዮጵያ ውስጥ እየተካሄደ ያለውን የሰብዓዊ መብት ጥሰት አስመልክቶ ንግግር ማድረጉን ለኢትዮጵያ ዛሬ የደረሰው ዘገባ ጠቁሟል። ሁለቱም ፕሮፌሠሮች በኢትዮጵያ ወቅታዊ ጉዳዮች ላይ ንግግር ማድረጋቸውንም ለመረዳት ችለናል። የአውሮፓ ሕብረት […]
