እስካሁን ድረስም 400 ሜትር አካባቢ የሚረዝመው የተራራው ክፍል በጭስ በመሸፈን ላይ ነው፡፡ የእሳተገምራ ፍንዳታ (volcanic eruption) በብዛት በሞቃታማ አካባቢዎች ይፈጠራል ፡፡አሁን የተነሳበት ቦታ ግን ውሃማ እና ከፍተኛ ከሆነ ቦታ ላይ ነው፡፡በዚህ ሁኔታ እንዴት እንደተከሰተ ለማወቅ የባህር ዳር ዩኒቨርሲተ በነገው ዕለት ከጃፓናውያን የከስርሰምድር ባለሙያዎች ጋር ጥናት ለማድረግ ወደ ቦታው ያመራሉ፡፡ በክስተቱ የሰው ህይወት ባይጠፋም፣ በአዕፍትና በእፅዋት […]
