የብአዴን አባሏ የፓርላማ ተመራጭ አዲሴ ዘለቀ ማክሰኞ ምሽት አዲስ አበባ ከተማ ውስጥ ተገለው ተገኙ። ሕወሓት የብአዴን ወሳኝ የሚባሉ ሰዎችን በተቀናበረ መልኩ በግደሉን ቀጥሎበታል ዛሬ ማምሻውን የፓርላማ አባል እና የብአዴን ሰው የነበረችውን ወ/ሮ አድሴ ዘለቀ ከቢሯቸው ውስጥ ሞተው ተገኝተዋል ። ካሁን በፊት ታጋይ ሙሉዓለም በቢሮው ውስጥ ሞቶ ሲገኝ ማን ገደለው ለምን ተገደለ እና እንዴት ተገደለ ብሎ […]
