ወሃት ወያኔ በመላዉ ሐገራችን ኢትዮጵያ ላይ የደነገገዉ የአስቸክዋይ ግዜ አዋጅ በሰሜን ጎንደር ፈጽሞ ሊሰራ አለመቻሉን ወቅታዊ የሆኑ መረጃዎች እያመላከቱ ይገኛሉ ዛሬ ለሶስተኛ እለት ቀጥሎ የዋለዉ የሰሜን ጎንደሩ ዉጊያ የህወሃታዊያንን ጉልበት በእጅጉ አዳክሞታል። በቃብትያ ሁመራና አጎራባች ቀበሌዎች የህወሃት ኮማንድ ፖስት በመደምሰሱ ተጨማሪ ሐይል ሲያሰባብስብ የነበረዉ የትግራይ ነጻ አዉጩዉ ቡድን ሰርከሌት በተባለዉ ስፍራ ወታደራዊ ማዘዣና ቁልፍ የአደባይ […]
