ለአማራ ክልል ህዝባዊ ተቃውሞ መቀስቀስ ምክንያት የሆነው የወልቃይት ጠገዴ ጉዳይ የሚፈታው በትግራይ ክልል ባለስልጣናት ውሳኔ መሆኑ ተነገረ፡፡ ይህን ያሉት የአማራ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ገዱ አንዳርጋቸው ሲሆኑ፣ በአማራ እና በትግራይ ክልል ያለው የወሰን ጥያቄ ሙሉ በሙሉ ለትግራይ ባለስልጣናት ተላልፎ መሰጠቱን ከርዕሰ መስተዳድሩ ገለጻ ለመረዳት ተችሏል፡፡ ‹‹ከወልቃይት ጋር የተያያዘው ጉዳይ ህገ መንግስታዊ ስርዓቱን ተከትሎ የትግራይ ክልል […]
