Quantcast
Channel: Freedom4Ethiopian
Browsing all 4543 articles
Browse latest View live

Image may be NSFW.
Clik here to view.

ከእስር እስከ ስደት-ወቅታዊው የወጣቶች ዕጣ

ከአዲስ አበባ እስከ ነጆ፣ ከሰበታ እስከ ካራት፣ ከባህርዳር እስከ ካይሮ ያሉ የኢትዮጵያ ወጣቶች ተመሳሳይ ቋንቋ ይናገሩ ይዘዋል፡፡ የሀገራቸው መንግስት እንደ ቬንዙዌላ፣ ቱርክ እና ፈረንሳይ ሁሉ የአስቸኳይ ጊዜ አውጆ “ሰላም እና መረጋጋት ለማስፈን እየጣርኩ ነው” ሲል ሰምተዋል፡፡ እነርሱ ዘንድ ግን መረጋጋት ጠፍቶ...

View Article


Image may be NSFW.
Clik here to view.

በሰሜን ጎንደር በአምስት ግምባር ከፍተኛ ጦርነት ተጀምሯል፡

በሰሜን ጎንደር በአምስት ግምባር ከፍተኛ ጦርነት ተጀምሯል፡፡ ወያኔም ጨንቋታል፡፡ ታጋዮችም በርካታ አካባቢዎችን ተቆጣጥረዋል፡፡ በቅርብ ቀን ውስጥ ማለትም በ15 ወይ 20 ቀን ውስጥ ከፍተኛ ለውጥ ይታያል እናም መላው የሀገሪቱ ህዝብ በሁሉም አቅጣጫ ወያኔን ለማስወገድ ትግሉን አጠናክሮ መቀጠል አለበት፡፡ የወያኔ ወታደር...

View Article


Image may be NSFW.
Clik here to view.

ብአዴን በሐረር ቤተ መንግሥት የጠራው ስብሰባ ከፍተኛ ተቃውሞ ገጠመው፤

ብአዴን 36ኛ ዓመቱን ለማክበር በዓለማያ ዩንቨርሲቲ የሚማሩ ተማሪዎችንና በሐረር ከተማ ይደግፉኛል ያላቸውን ነዋሪዎች ሰብስቦ ለማነጋገር ኅዳር 9 እና 10 ቀን 2009 ዓም ሙከራ አድርጎ ነበር። ከዓለማያ ዩንቨርሲቲ ዋና እና ሐረር ግቢዎች ተማሪዎችን ወደ ቤተ መንግሥት አዳራሽ የሚወስዱ ዐሥር አውቶቢሶችን ዩንቨርሲቲው...

View Article

Image may be NSFW.
Clik here to view.

የአርበኞች ግንቦት 7 ለአንድነትና ዴሞክራሲ ንቅናቄ ሰራዊት ወታደራዊ ጥቃት ፈፀመ።

የአርበኞች ግንቦት 7 ለአንድነትና ዴሞክራሲ ንቅናቄ ሰራዊት ህዳር 7 ቀን 2009 ዓ.ም በቃፍቲያ ሁመራ ልዩ ስሙ ማይነብሪ በተባለው ቦታ ከመቀሌ የተላከ የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ ኮማንድ ፖስት ግብረ ሀይል ጋር ባደረገው ውጊያ ከፍተኛ ድል ተጐናፅፏል። ይህ ከመቀሌ የተንቀሳቀሰው የወያኔ የአስቸኳይ ጊዜ አዋጁ ኮማንድ ፖስት...

View Article

Image may be NSFW.
Clik here to view.

አቶ ሬድዋን ሁሴን “አህያውን ፈርቶ..

አቶ ሬድዋን ሁሴን ሚኒስትር ተደርገው እንደተሾሙ ቅድሚያ ያመሩት ወደኦሎምፒክ ኮሚቴ አካባቢ ነበር። ምክንያቱ አንድ ቀድሞ የደረሳቸው ጥቆማ ስለነበር፤ ከትጥቅ አምራች ኩባንያዎች (አዲዳስ ወይም ናይክ..) ትጥቅ የሚመጣውና ለሁሉም ስፖርት ፌዴሬሽኖች የሚከፋፈለው በኦሎምፒክ ኮሚቴ በኩል ነው። ለምሳሌ ናይክ ከሆነ...

View Article


Image may be NSFW.
Clik here to view.

የህወሃት ወታደራዊ ደህንነት በሁለት የመከላከያ አባላቱ ላይ እርምጃ ወሰደ

የህወሃት ወታደራዊ ደህንነት በሁለት የመከላከያ አባላቱ ላይ እርምጃ እንዲወሰድ በወሰነዉ መሰረት ትናንት በ11/ህዳር/2009 የም/መቶ አለቃ አለበል ትእዛዙ ከመካከለኛው እዝ እና ከወታደራዊ መምሪያ ሰሜን እዝ ውታደር ቅጣው ቢያድግልኝ ላይ እርምጃ ወሰደ! በመረጃ አጠባበቅና ፍልሰት ላይ ከ አርበኞች ግንቦት 7 ጋር...

View Article

Image may be NSFW.
Clik here to view.

ሰበር ዜና:-በጄኔራል ሲራጅ ፈርጌሳ የሽፋን ስእል በጄኔራል ሳሞራ የኑስ የበላይነት ቁጥጥር ስር የወደቀዉ የወታደራዊ...

በመሆኑም ያለ ወታደራዊ ፍርድ ቤት ዉሳኔ ኮማንድ ፖስቱ በስዉር እንዲያጠቃ ትእዛዝ ተላልፎለት የኮማንድ ፖስቱ ደህንነትን ተገን ያደረገዉ ዉሳኔ በ8 የመከላከያ አባላቱ ላይ እርምጃ እንዲወሰድ በማዘዙ ትናንት በ11/03/2009 በመላዉ ሐገሪቱ የተነሳዉን ህዝባዊ እንቢተኝነት ይደግፋል ያደራጃል የተባለዉ የመካከለኛዉ እዝ...

View Article

Image may be NSFW.
Clik here to view.

በመድሃኒት ፈንድና አቅርቦት ኤጀንሲ በኩል አማራ ክልል መድሃኒት እንዳያገኝ እየተደረገ ነው ተባለ።

ለአማራ ክልል የመድሃኒት አቅርቦት የሚያካሂዱ 3 ቅርንጫፎች አሉ።ደሴ  ባህር ዳርና ጎንደር ይገኛሉ። እነዚህ ቅርንጫፎች መድሃኒት የሚላክላቸው ከኢትዮጵያ መድሃኒት ፈንድና አቅርቦት ኤጀንሲ ሲሆን በሰበብ አስባቡ ለአማራ ክልል የሚላከው መድሃኒት ይዘገያል ወይም የተመደበው ተቀንሶ ነው። አገልግሎቱ የሚዘገየው  የስርጭት...

View Article


Image may be NSFW.
Clik here to view.

ጅማ ዩኒቨርስቲ በተማሪዎች ተቃውሞ ስትናጥ አደረች

የጅማ ዩኒቨርስቲ ተማሪዎች የተቃውሞ ሰልፍ አደረጉ የጅማ ዩኒቨርስቲ ኪቶ ፉርዲሳ ግቢ ትናንት ማታ ከአምስት ሰዓት እስከ ሠባት ሰዓት ሰልፍ ያደረጉት ተማሪዎች አስቸኳይ ጊዜ አዋጁ ሥራ ላይ ከዋለ ወዲህ የፀጥታ ኃይሎች ሌሊት ሌሊት እየገቡ ተማሪዎች ይወስዳሉ፡፡ “እስካሁን የወሰዱዋቸውን የት እንዳደረሱዋቸው አናውቅም”...

View Article


Image may be NSFW.
Clik here to view.

አርበኞች ግንቦት ሰባት ሙሉ በሙሉ ማለት ይቻላል ኢትዮጵያ ውስጥ ገብቶ ስልጠና መስጠት ጀመረ ።

ሰሜን ጎንደር የነጻነት ተጋድሎው ተጠናክሮ መቀጠሉ እየተሰማ ነው፥ ወያኔ ጉድ ፈላብሽ፥ የአርበኞች ግንቦት ሰባት ሰራዊት የሰሜን በሮችን እየሰበረ፥ ከአማራ የማንነት ጥያቄ ታጋዮችና ከአገር ውስጥ አርበኞች ጋር እየተቀላቀለ ነው። የአማራ የማንነት ጥያቄን አንግቦ፥ ለመብቱና ለነጻነቱ ለመታገል ዱር ቤቴ ያለው የጎንደር...

View Article

Image may be NSFW.
Clik here to view.

በኦሮሚያ ክልል በሚገኙ ዩኒቨርሲቲዎች ተማሪዎች ተቃውሞ እያሰሙ መሆኑን መረጃዎች ጠቆሙ፡፡

በኦሮሚያ ክልል በሚገኙ ዩኒቨርሲቲዎች ተማሪዎች ተቃውሞ እያሰሙ መሆኑን መረጃዎች ጠቆሙ፡፡ በትላንትናው ምሽት በአምቦ ዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች ተቃውሞ ማካሔዳቸውን መረጃዎች የጠቆሙ ሲሆን፣ ተቃውሞ የተካሔደውም በዩኒቨርሲቲው አዋሮ ካምፓስ እንደሆነም ለማወቅ ተችሏል፡፡ በዚህም የተነሳ ዛሬም ድረስ በጊቢው መረጋጋት እንደሌለ...

View Article

Image may be NSFW.
Clik here to view.

ሀገራችን ከገባችበት ችግር ለማዉጣት ብቸኛዉ አማራጭ የትጥቅ ትግልን ማፋፋም ነዉ ::

ታጋይ ጌትነት አናጋዉ የአማራ ዴሞክራሲያዊ ሃይል ንቅናቄ አመራር ሀገራችን ከገባችበት አዘቅት ዉስጥ ለማዉጣት ህዝቡ እና በሀገርዉስጥም ሆነ በዉጭ ሀገር የሚኖሩ በሰላማዊ መንገድ ስርአቱን እንቀይራለን ብለዉ ይንቀሳቀሱ የነበሩ የፖለቲካ ፓርቲዋች ሰፊ እንቅስቃሴ ድፍን 24 አመት ሲይደርጉ ቆይተዋል ነገር ግን ይህ ትግል...

View Article

Image may be NSFW.
Clik here to view.

ጥብቅ መረጃ ልበደቡብ አፍሪካ እና አካባቢዉ ለምትኖሩ ኢትዮጵያዊ።

ይህ ከታች በምስሉ ላይ የምትመለከቱት ግለሰብ ይበልጣል ካሳዬ ይባላል በተለየ መልኩ ከህወሃት የደህንነት ቢሮ ጋር ቀጥተኛ ግንኙነት በማድረግ ብዙዎችን ለአደጋ አጋልጧል ከህወሃት ጋር ባለዉ ከፍተኛ ትስስር ምክንያት ያለ በቂ የትምህርት ማስረጃ የኤሌክትሪክ ኢንጂነሪንግ እንዲያጠና በሚል ሽፋን በአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ...

View Article


Image may be NSFW.
Clik here to view.

በመሰላ ወረዳ የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት የ15 ዓመት ልጅ 11 ዓመት እስር ተፈረደበት ተባለ

በምዕራብ ሀረርጌ ዞን የመሰላ ወረዳ የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት በኦሮሚያ ክልል ከተቀሰቀሰው ተቃውሞ ጋር በተያያዘ ተጠርጥረው በታሰሩ 13 ተከሳሾች ላይ አመፅ በማነሳሳትና ንብረት በማውደም ጥፋተኛ ናቸው ሲል የ11 ዓመት እስራት እና የገንዘብ ቅጣት ፈርዷል። ከፍርደኞቹ መካከል የ15 ዓመት ልጅና እና የስድስተኛ ክፍል...

View Article

Image may be NSFW.
Clik here to view.

ዛሬ ማለዳ ላይ ልዩ ስሙ ሸጐሌ አንበሣ ጋራዥ በተባለው አካባቢ የሰሌዳ ቁጥሩ 51516 የሆነ አሸዋ የጫነ ሲኖ ትራክ መኪና...

ዛሬ ማለዳ ላይ ልዩ ስሙ ሸጐሌ አንበሣ ጋራዥ በተባለው አካባቢ የሰሌዳ ቁጥሩ 51516 የሆነ አሸዋ የጫነ ሲኖ ትራክ መኪና ቤት ውስጥ ጥሶ በመግባት የሁለት ሰዎችን ህይወት አጥፍቷል ተባለ… ይህንን ያለው የአዲስ አበባ እሣትና ድንገተኛ አደጋዎች መከላከልና መቆጣጠር ባለሥልጣን ነው፡፡ የባለሥልጣኑ የህዝብ ግንኙነት...

View Article


Image may be NSFW.
Clik here to view.

ከኢትዮጵያ ሕዝብ አርበኞች ግንባር የተሰጠ መግለጫ”ለጊዜው የመሸግንበትን ቦታ ወያኔ/ኢሕአዴግ በሄሊኮፕተር ቢደበድብም...

ህዳር 10/2009 ዓ.ም ለመላው የኢትዮጵያ ሕዝብ የተላለፈ ጥሪ በሃገራችን ኢትዮጵያ የወያኔ ኢሃዴግ ዘረኛን መንግስት ላንዴና ለመጨረሻ ጊዜ ነቅሎ ለመጣል እንደ መስቀል ችቦ በአራቱም መአዘናት ተቀጣጥሎ የሚገኘው የነጻነት ትግል ቀና ብሎ መጓዝን አሃዱ በማለት ጀምሯል። የኢትዮጵያ ሕዝብ አርበኞች ግንባር ሰራዊት...

View Article

Image may be NSFW.
Clik here to view.

ሻለቃ መሳፍንት ጥጋቡ ለትግራዩ መንግስት ጦር እጄን አልሰጥም በማለት ራሱን ሰዋ

በሰሜን ጎንደር ከአማራ ታጋዮች በተጨማሪ ውጊያ እያደረገ የሚገኘው አርበኞች ግንቦት 7 በአርማጭሆ አብደራፊ ባደረገው ውጊያ ሻለቃ መሳፍንት ጥጋቡ (ገብርዬ) በሕወሓት ወታደሮች በተከበበት ወቅት እጄን አልሰጥም በማለት ራሱን በያዘው ጠመንጃ ማጥፋቱ ተሰማ:: ምንጮች እንዳሉት በሰሜን ጎንደር በተለያዩ ግንባሮች የአማራ...

View Article


Image may be NSFW.
Clik here to view.

የአርበኞች ግንቦት 7 ሰራዊት በወያኔ ጦር ላይ በተለያዩ ቦታዎች በተደጋጋሚ ጥቃት መፈፀሙን በመቀጠል ከፍተኛ ጉዳት ማድረሱ...

የኢትዮጵያ የቁርጥ ቀን ልጆች ነበልባል የአርበኞች ግንቦት 7 ሰራዊት ህዳር 10 ቀን 2009 ዓ.ም ለሊት ጎንደር ዳንሻ ከተማ ልዩ ስሙ አዲስ አለም በተባለ ቦታ ሰፍሮ ከሚገኝ የወያኔ መከላከያ ሰራዊት ላይ በፈፀመው ድንገተኛ ማጥቃት ከፍተኛ ጉዳት በማድረስ አጥቅቶ ተሰውሯል፡፡ በወሰደው ድንገተኛ የማጥቃት እርምጃም 15...

View Article

Image may be NSFW.
Clik here to view.

የወልቃይት ጠገዴ ጉዳይ የሚፈታው በትግራይ ክልል ባለስልጣናት ውሳኔ መሆኑ አቶ ገዱ አንዳርጋቸው ተናገሩ

ለአማራ ክልል ህዝባዊ ተቃውሞ መቀስቀስ ምክንያት የሆነው የወልቃይት ጠገዴ ጉዳይ የሚፈታው በትግራይ ክልል ባለስልጣናት ውሳኔ መሆኑ ተነገረ፡፡ ይህን ያሉት የአማራ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ገዱ አንዳርጋቸው ሲሆኑ፣ በአማራ እና በትግራይ ክልል ያለው የወሰን ጥያቄ ሙሉ በሙሉ ለትግራይ ባለስልጣናት ተላልፎ መሰጠቱን...

View Article

Image may be NSFW.
Clik here to view.

በኢትዮጵያ መንግስት የታገቱትን ፓይለቶች ለማስፈታት የአሜሪካና የብርታኒያ ባለስልጣናት ጥረት እያደረጉ ነው።

የአሜሪካና የብሪታኒያ ባለስልጣናት ከኢትዮጵያ እንዳይወጡ የተደረጉና በአውሮፕላን ውድድር ላይ የነበሩ የተለያዩ ሃገራት ዜጎች እንዲለቀቁ ውይይት በማድረግ ላይ መሆናቸውን ሃሙስ አስታወቁ። የተለያዩ ሃገራት ዜግነት ያላቸው እነዚሁ ቁጥራቸው ያልተገለጸ ፓይለቶች አፍሪካን በሚሸፍን  የአውሮፕላን ውድድር ላይ የነበሩ...

View Article
Browsing all 4543 articles
Browse latest View live