በአማራ ክልል በመንግስት ወታደሮች እና በታጣቂ ኃይሎች መካከል የሚደረገው ውጊያ መቀጠሉ ታውቋል፡፡ ራሳቸውን ያደራጁ የህዝብ ወገኖች በመንግስት በተለይም በህወሓቱ አጋዚ ወታደሮች ላይ እያደረሱ ያሉት ጥቃት መንግስትን ዋጋ እያስከፈለው ይገኛል ተብሏል፡፡ በክልሉ የተለያዩ አካባቢዎች የሚደረገው ውጊያም የፌደራሉን ጨምሮ የክልሉን መንግስት ስጋት ላይ እደጣላቸው የመረጃ ምንጮች አመላክተዋል፡፡ እንደ መረጃዎች ገለጻ ከሆነ፣ በአርማጭሆ ውስጥ ሳንጃ በተባለ ወረዳ ከፍተኛ […]
