የብሪታንያ መንግስት የሀገሩ ዜጎች ወደ አማራ ክልል እንዳይሔዱ አስጠነቀቀ
በአማራ ክልል በመንግስት ወታደሮች እና በታጣቂ ኃይሎች መካከል የሚደረገው ውጊያ መቀጠሉ ታውቋል፡፡ ራሳቸውን ያደራጁ የህዝብ ወገኖች በመንግስት በተለይም በህወሓቱ አጋዚ ወታደሮች ላይ እያደረሱ ያሉት ጥቃት መንግስትን ዋጋ እያስከፈለው ይገኛል ተብሏል፡፡ በክልሉ የተለያዩ አካባቢዎች የሚደረገው ውጊያም የፌደራሉን ጨምሮ...
View Articleበአርማጭሆ ሳንጃ ወረዳ ወታደራዊ እንቅስቃሴ ተጠናክሮ ቀጥሏል
ጎንደር ከተማ የተቀሰቀሰውን ህዝባዊ ተቃውሞ ተከትሎ በሰሜን ኢትዮጵያ እየተካሄደ ያለው ወታደራዊ እንቅስቃሴ ተጠናክሮ ቀጥሏል። በአርማጭሆ ሳንጃ ወረዳ ረቡዕ ዕለት አንድ የጭነት መኪና በተወሰደበት ዕርምጃ መቃጠሉንም የአይን ዕማኞች ገልጸዋል። በተበታተነ መልኩ ሲካሄዱ የነበሩ ወታደራዊ እንቅስቃሴዎች በአንድ ዕዝ...
View Articleየሳምንቱ አበይት ዜናዎች ከDCESON ሬዲዮ ይከታተሉ
የብሪታንያ መንግስት የሀገሩ ዜጎች ወደ አማራ ክልል እንዳይሔዱ አስጠነቀቀ በአርማጭሆ ሳንጃ ወረዳ ወታደራዊ እንቅስቃሴ ተጠናክሮ ቀጥሏል የደቡብ ወሎዋ አርጎባ ልዩ ወረዳ በወያኔ ሀይሎችና በነዋሪው መካከል ከፍተኛ ውጊያ በመካሄድ ላይ መሆኑ ተነገረ፡፡ የወያኔ አገዛዝ ልትሸፍቱ ትችላላሁ በሚል ስጋት ዐማሮችን በገፍ...
View Articleበአርማጭሆ የተቀሰቀሰው ጦርነት ቀጥሏል፤ የተጠለፉ የመብራት ኃይል ሠራተኞች እስካሁን አልተመለሱም
በአርማጭሆ የዐማራ ታጋዮች ከሕወሓት ወታደሮች ጋር ሲያደርጉት የዋሉት ጦርነት እስካሁን እንደቀጠለ መረጃዎች አመልክተዋል፡፡ ዛሬ ኅዳር 16 ቀን 2009 ዓ.ም. ጠዋት የዐማራ ታጋዮች ከሕወሓት ወታደሮች ጋር በታች አርማጭሆና በጠገዴ አካባቢዎች የተቀሰቀሰው ጦርነት በከፋኝ የተደራጁ የዐማራ ታጋዮች ድል እንደቀናቸው...
View Articleበሰሜን ኢትዮጵያ የተጀመረው ውጊያ እንደቀጠለ ነው ፥ ከሻለቃ መሳፍንት ጥጋቡ ህልፈት ጋር በተያያዘ ኢሳት በሰበር ዜናው...
ከአርበኞች ግንቦት 7 የጦር አዛዦች አንዱ በሆነው በሻለቃ መሳፍንት ጥጋቡ ህልፈት የለውጥ ደጋፊዎች ሃዘንና ቁጭታቸውን በመግለጽ ላይ ናቸው። በሌላም በኩል በሰሜን ኢትዮጵያ የተጀመረው ውጊያ አሁንም መቀጠሉን የአካባቢው ምንጮች ገልጸዋል። ከሻለቃ መሳፍንት ጥጋቡ ህልፈት ጋር በተያያዘ ኢሳት በሰበር ዜናው ለተያያዘው...
View Articleአርበኞች ግንቦት 7 አሁንም ከፋሽስት ዎያኔ ጋር ትንቅንቁን እደቀጠለ ነው
አርበኞች ግንቦት 7 አሁንም ከፋሽስት ዎያኔ ጋር ትንቅንቁን እደቀጠለ ነው ፣ ዎያኔ ታንኮችን በብዛት አስገብታ እየተዋጋች ነው ሻለቃ መሳፍት ( ገብርየ) በነበረበት ግንባር በብዛት ታኮች እና ከባድ መሳሪያዎች የተሰለፉ ሲሆን ከፋሽስት ዎያኔ ሰራዊት በብዛት ተማርከዋል ተሰውተዋል ከአርበኞችም እንደዚሁ መስዋት የሆኑ አሉ...
View Articleሰሜን ጎንደር ዞን ታች አርማጭሆ ሳንጃ እና በጠገዴ ወረዳ ግጨው እንዲሁም አደት ልዩ ስሙ ሀመረ በተባለ ቦታ በጥዋት...
በዛሬው እለት በሰሜን ጎንደር ዞን ታች አርማጭሆ ሳንጃ እና በጠገዴ ወረዳ ግጨው እንዲሁም አደት ልዩ ስሙ ሀመረ በተባለ ቦታ በጥዋት የተጀመረው ውጊያ አሁንም ድረስ የቀጠለ ሲሆን በተለይም በአደት ሀመረ ላይ በተደረገው ውጊያ ቁጥሩ ከፍተኛ የሆነ የህውሀት / ኢህአዴግ የመከላከያ ሰራዊት የተገደሉ ሲሆን ቁጥራቸው ከፍተኛ...
View Articleጠቅላይ አቃቤ ህግ ሆነው የተሾሙት አቶ ጌታቸው በከፍተኛ ህክምና ታይላንድ ባንኮክ ይገኛሉ።
በቅርቡ ጠ/ሚኒስትር አቶ ሃይለማሪያም ደሳለኝ ባወቀሩት ካቢኔ ውስጥ ጠቅላይ አቃቤ ህግ ሆነው የተሾሙት አቶ ጌታቸው አምባዬ ከተሾሙበት ጊዜ ጀምሮ በስራ ገበታቸው ላይ አለመሆናቸው ታወቀ። የቅርብ ምንጮች እንደገለጹት ባለስልጣኑ በታይላንድ ባንኮክ በከፍተኛ ህክምና ላይ ይገኛሉ። ሹመቱ የተሰጣቸው በውጭ ሃገር በህክምና...
View Articleቱርክ በ መቶ ሺ የሚቆጠሩ ስደተኞችን ወደ አውሮፓ እንዲገቡ ልታደርግ ትችላለች ተባለ
ቱርክ ለአውሮፓ ህብረት አባልነት ለመደራደር የተገባላት ቃል ተግባራዊ አለመደረጉን ተከትሎ በመቶ ሺ የሚቆጠሩ ስደተኞችን ወደ አውሮፓ እንዲገቡ ልታደርግ እንደምትችል አሳስባለች። ባለፈው አመት የሶሪያ ስደተኞች ቱርክን በመጠቀም ወደ ተለያዩ የአውሮፓ ሃገራት ሲገቡ የነበረ ሲሆን፣ ህብረቱ ቱርክ ሰደተኞቹን በሃገሩ...
View Articleበዳባት ወረዳ የአርበኞች ግንቦት ሰባት ለፍትህና ለዴሞክራሲ ታጋዮች ከህወሃት ወታደሮች ጋር ከፍተኛ ውጊያ ማካሄዳቸው ተገለጸ
በዳባት ወረዳ በጃኖራ ቀበሌ ልዩ ስሙ መንደርጌ ተብሎ በሚጠራ ቦታ የአርበኞች ግንቦት ሰባት ለፍትህና ለዴሞክራሲ ታጋዮች ከህወህት ወታደሮች ጋር ከፍተኛ ወጊያ በትናንትናው ዕለት እንዳካሄዱ የአካባቢው ምንጮች ለኢሳት ገለጹ። ህወሀት በውጊያው ያሰለፋቸው ወታደሮች ላይ ከፍተኛ ጉዳት በመድረሱ አጋዥ ሀይል ለማስገባት...
View Articleበኮንሶ ሰዎች አሁንም በጅምላ እንደሚታሰሩ፣ እንደሚደበደቡና ቀያቸውን ጥለው እየተሰደዱ እንደሆነ ተገለጸ
ኮንሶ ሰዎች አሁንም በጅምላ እንደሚታሰሩ፣የኮንሶን ሕዝብ ወክለው ጥያቄ ያቀርቡ የነበሩ የኮሚቴ አባላት የተወሰኑት መታሰራቸውን አብዛኞቹ ደግሞ መኖሪያ መንደራቸውን ትተው መሰደዳቸውን እኛም በስደት ጫካ ገብተን ነው የምናነጋግራችሁ ሲሉ ሁለት የኮንሶ ነዋሪዎች ነን ያሉ ለአሜሪካ ድምጽ ተናገሩ። ያነጋገርናቸው ሁለት ሰዎች...
View Articleሕወሃት እና ብአዴን በማሕበራዊ ድረገጾች
ህወሃት በሰሜን ኢትዮጵያ ከአርበኞች ግንቦት 7 ታጋዮች ጋር እየተዋጋ መሆኑን ለመጀመሪያ ጊዜ አመነ። በርካታ የአርበኞች ግንቦት 7 ታጋዮችን ማረኩ፣ በርካታ ገደልኩ፣ የጦር መሳሪያም ማረኩ ብሏል። ሕወሃት እና ብአዴን በማሕበራዊ ድረገጾች ላይ ባሰማሯቸው ካድሬዎቻቸው አማካይነት “አርበኞች ግንቦት 7 ሰራዊት የለውም፣...
View Articleሰበር መረጀ..ህወሃት ካድሬዋቹን በመሀበራዊ መገናኛዋች
የህወሃት ልሳን የሆነዉ እዲስ እራይ ህትመት ወያኔ በመሃበራዊ መግናኛ አዉታር ዙሪያ መበለጡን ባመሳከረ መልኩ በመስከረም እና ጥቅምት ወራት ላይ ባወጣዉ እትሙ ላይ ዘግቦአል። አዲስ ልሳን አያይዞ የመሀበራዊ መገናኛ የበላይነቱን ለመቆናጠጥ ከፌደራል እስከ ቀበሎ በተነደፈ ኢምስትቱይት መዋቅር ወደ ተግባር የተገባ እንደሆነ...
View Articleየአርበኞች ግንቦት 7 ለአንድነትና ዴሞክራሲ ንቅናቄ ሰራዊት በወያኔ የመከላከያ ሰራዊት ላይ የሚያደርሰውን ጥቃት አጠናክሮ...
ኢትዮጵያንና ኢትዮጲያዊነትን ለማዳን ብሎም የተጨቆነውን ህዝባችንን በጫንቃው ላይ የተጫነበትን የባርነት ቀንበር አሽቀንጥሮ በመጣል ህዝብ ቀና ብሎ እንዲሄድና የዴሞክራሲ ተጠቃሚ እንዲሆን መራራና እልህ አስጨራሽ የትጥቅ ትግል እያካሄደ የሚገኘው ጀግናው የአርበኞች ግንቦት 7 ሰራዊት ከወያኔው የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ ኮማንድ...
View Articleየኢትዮጵያ አገራዊ ንቅናቄ በስዊድን የተሳካ ስብሰባ ማካሄዱን ገለጸ- ኢሳት ዜና
በቅርቡ በ4 የፖለቲካ ድርጅቶች የተመሰረተው የኢትዮጵያ አገራዊ ንቅናቄ ትናንት እሁድ በስቶክሆልም ከተማ የተሳካ ስብሰባ ማድረጉን ገልጿል። የአርበኞች ግንቦት7 መሪ ፕ/ር ብርሃኑ ነጋ፣ የኦሮሞ ዲሞክራሲያዊ ግንባር መሪ አቶ ሌንጮ ለታ እንዲሁም የአፋር ህዝብ ፓርቲ መሪ ዶ/ር ኮንቴ ሙሳ በስብሰባው ላይ የተገኙ ሲሆን፣...
View Articleአርበኞች ግንቦት ሰባት በጎንደር የተለያዩ አካባቢዎች ውጊያ እየተካሄደ ነው
መንግሥት በምዕራብ ትግራይ ዞን በኩል ወደ ኢትዮጵያ ሰርጎ ለመግባት የሞከሩ‘የጥፋት ሃይሎች’ ሲል የገለፀቸው ታጣቂዎች በቁጥጥር ሥር ውለዋል ብሎአል፡፡ ለዚህ ዘጋባ መነሻችን ኢሳት የኢትዮጵያ ሳተላይት ቴሌቭዥን በባለፈው ሣምንት ያቀረበው ዜና ነው፡፡ ኢሳት በዘገባው በአርበኞች ግንባር ግንቦት ሰባት ውስጥ ከፍተኛ...
View Articleስዊድን በኢትዮጵያ በእስር ላይ የሚገኙ የዶ/ር ፍቅሩ ማሩ የጤና ሁኔታ አሳሳቢ እየሆነ መምጣቱ ገለጸች
ስዊድን በኢትዮጵያ በእስር ላይ የሚገኙ ዜጋዋ የጤና ሁኔታ አሳሳቢ እየሆነ መምጣቱ ስጋት እንዳሳደረባት ገለጸች። የስዊድን ዜግነት ያላቸውና የልብ ቀዶ ህክምና አገልግሎት ላይ ለመስራት ከጥቂት አመታት በፊት ወደ ኢትዮጵያ ገብተው የነበሩት ዶክተር ፍቅሩ ማሩ ከሶስት አመት በፊት ከሙስና ወንጀል ጋር በተያያዘ ለእስር...
View Articleበአቶ ገዱ አንዳርጋቸው የሚመራው የአማራ ክልላዊ መንግስት የክልሉን ወጣቶች እያባበለ እንደሚገኝ ተገለጸ፡፡
በአቶ ገዱ አንዳርጋቸው የሚመራው የአማራ ክልላዊ መንግስት የክልሉን ወጣቶች እያባበለ እንደሚገኝ ተገለጸ፡፡ በክልሉ ካለው ውጥረት ጋር ተያይዞ ከፍተኛ ድንጋጤ ላይ የወደቀው የክልሉ አስተዳደር፣ በተለይም ታጣቂው አርሶ አደር ከመንግስት ጋር ይፋ ጦርነት መጀመሩ በእጅጉ ረብሾታል ተብሏል፡፡ እንደ መረጃዎች ገለጻ ከሆነ፣...
View Articleየብሪታኒያ ሌበር ፓርቲ አቶ አንዳርጋቸው ጽጌ እንዲፈቱ ለሃገሪቱ ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ቦሪስ ጆንሰን ጥሪ አቀረበ
የብሪታኒያው አዲሱ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ቦሪስ ጆንሰን ለሃገሪቱ ዜጎች መብት መከበር የገቡትን ቃል በማክበር አቶ አንዳርጋቸው ፅጌ የሚፈቱበትን ሁኔታ እንዲያመቻቹ የሃገሪቱ ሌበር ፓርቲ ጥሪውን አቀረበ። በአቶ አንዳርጋቸው ወቅታዊ ሁኔታን አስመልክቶ መግለጫን ያወጣው ፓርቲው፣ ውጭ ጉዳይ ሚኒስትሩ ጉዳዩን ልዩ ትኩረት...
View Articleየአማራና የኦሮሞ ስደተኞች ተለይተው ያለፍቃዳቸው ለወያኔ መንግስት በአለም አቀፉ የስደተኞች ድርጅት አማካኝነት ከጅቡቲ...
ስሙን መግለጽ ያልፈለገና ሁኔታውን ሲከታተል የነበረ በጅቡቲ የሚገኝ የአይን እማኝ ወደ 150 የሚደርሱ ስደተኞች ያለፍላጎታቸው ወደ ኢትዮጵያ ተመልሰዋል በማለት ተናግሯል። እነዚህ ስደተኞች ከየመን በመርከብ ተጭነው በአለም አቀፉ የፍልሰተኞች ድርጅት አማካኝነት ወደ ጅቡቲ ቢገቡም የወያኔ መንግስት የጅቡቲ መንግስትና...
View Article