በአርማጭሆ የዐማራ ታጋዮች ከሕወሓት ወታደሮች ጋር ሲያደርጉት የዋሉት ጦርነት እስካሁን እንደቀጠለ መረጃዎች አመልክተዋል፡፡ ዛሬ ኅዳር 16 ቀን 2009 ዓ.ም. ጠዋት የዐማራ ታጋዮች ከሕወሓት ወታደሮች ጋር በታች አርማጭሆና በጠገዴ አካባቢዎች የተቀሰቀሰው ጦርነት በከፋኝ የተደራጁ የዐማራ ታጋዮች ድል እንደቀናቸው ተናግረዋል፡፡ ከታጋዮች ጋር የነበረው ግንኙነት ከሰዐት በኋላ በአካባቢው የመገናኛ ኔትወርክ በመቋረጡ ምክንያት የተሟላ ባይሆንም ውጊያው ይህ ዘገባ እስከተጠናቀረበት […]
