ባለፈው ሮብ በረከት ስምዖን ከፍተኛ የኢህአዴግ ከፍተኛ ካድሬዎችን አፍሪካ አዳራሽ ውስጥ ሰብስቦ በአገራችን የሰፈነውን አምባገነን አገዛዝን ውስጥ ውስጡን አየተቃወሙ ያሉትን የኢሕአዴግ አባላትን ሲወርፍ ….. “እኛን ያሰቃየን ከሕዝቡ ይልቅ በውስጣችን ያለው የውስጥ አርበኛ ነው” ዓይነት ዓረፍተ ነገር ተናገረ። እኔ ይህችን ዓረፍተነገር ብቻ ወሰድኩ እንጂ በረከት ለሰዓታት በምሬት እንደተናገረ ስብሰባው ውስጥ የነበራችሁ የምታውቁት ነው። ከላይ ቀንጭቤ ከወሰድኳት […]
