ሳኡዲ እና የተባበሩት አረብ ኤምሬቶች አሰብን ለወታደራዊ መስፋፋትና መደራጀት ፍጆታቸዉ ሊያዉሉ መሆኑ መረጃዎች ይፋ ከሆኑ አንድ አመት በሗላ ሳኡዲ አረቢያ ጅቡቲ ዉስጥ ሌላ ወታደራዊ ማእከል ልታቋቁም ከስምምነት ላይ መደረሱ ታወቀ። የጅቡቲ የዉጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ሳኡዲ አረቢያ በጅቡቲ ዉስጥ ወታደራዊ ማእከል (Military Base) ማቋቋሟን አገራቸዉ በጽጋ እንደምትቀበለዉ አሳዉቀዋል ሲል አል አረቢያ ዘግቧል። የሳኡዲ ወታደራዊ አመራሮችን ወሳኝ […]
