ይኸውም ደባርቅ ፣ ጃናሞራ ፣ ወገራ ፣ ዳባት አዲአርቃይ ላይ ከሃያ አንድ ጀምሮ ይከፈል የነበረ የወር ደሞዝ እስካሁን አልተከፈለም። በተጨማሪም ወያኔ በራሱ ሹመኞች እምነት አጥቷል። በተለያዩ የጎንደር ወረዳወች ላይ በወያኔ ካቢኔ አመራር ላይ እስር እየተፈፀመባቸው ነው። የተቀሩትም እየሸሹ ነው። በአርማጭሆ የታሰሩትን ዝርዝር ትናትና ጠቅሸ ነበር። ዳባት ከተማ የፀረ ሽምቅና ፀጥታ ጉዳይ ሃላፊ የነበረው ቀንደኛ የወያኔ […]
