የቀድሞው የኢትዮጵያ ጠቅላይ ሚኒስትር የነበሩት አምባሳደር ተስፋዬ ዲንቃ የተወለዱት አምቦ ሲሆን ሊባኖስ በሚገኘው አሜሪካን ስኩል ኦፍ ቤይሩት የመጀመሪያ ዲግሪያቸውን የተቀበሉ ሲሆን ኒዮርክ በሚገኘው ሲራከስ ዩኒ…ቨርስቲ በኢንጂነሪንግ ማስተርሳቸውን ሠርተዋል። አምባሳደር ተስፋዬ በተለያዩ ዘርፎች ሚኒስትር ሆነው ሃገራቸውን አገልግለዋል ጠቅላይ ሚኒስትር፣ የፋይናንስ ሚኒስትር፣ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትርና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር በመሆን ለረዥም ግዜ ሃገራችንን አገልግለዋል። በተለይም በርካቶች የሚያስታውሷቸው ኢትዮጵያን […]
