በጎንደር አዘዞ የሚገኘው የ24ኛ ክ/ጦር ሆስፒታል በቁስለኛ የወያኔ ወታደሮች ተጨናንቋል ተባለ ካለፋት 2 ሳምንታት በፊት ጀምሮ ሞልቶ የሚገኘው ይህው ሆስፒታል በተጨማሪም በያዝነው ሳምንት በሁለት ኦራል የገባው ቁስለኛ ከሰሜን ጎንደር የጦር ግምባሮች የተሰበሰበ እና በእየ አካባቢው ካሉ ጤና ጣቢያወች አገልግሎት ባለማግኘቱ እየተሰቃየ ይገኛል ተብላል። በአርበኞች ግንቦት 7 ና በአማራ ገበሬ አርበኞች አይቀጡ ቅጣትን እየቀመሰ ሙትና ቁስለኛ […]
