Quantcast
Channel: Freedom4Ethiopian
Viewing all articles
Browse latest Browse all 4543

ሰመጉ የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ተፈናቃዮች አሁንም በደል እየደረሰባቸው ነው አለ! ክልሉ ክሱን አልተቀበለውም

$
0
0
የሰብዓዊ መብቶች ጉባዔ (ሰመጉ) ከቤንሻንጉል ጉሙዝ ክልል ካማሽ ዞን የተፈናቀሉ የአማራ ክልል ተወላጆች ወደነበሩበት እንዲመለሱ ቢደረግም፣ ንብረታቸው በመወሰዱና በመጥፋቱ ለመቋቋም አለመቻላቸውን ገለጹ፡፡   ሰመጉ ሰሞኑን ባወጣው መግለጫ ከካማሽ ዞን የተፈናቀሉ የአማራ ተወላጆች የደረሰባቸውን ችግር የተመለከቱ የመተከል ዞን ተፈናቃዮች፣ ወደነበሩበት አካባቢ ለመመለስ አልደፈሩም በማለት ይገልጻል፡፡ በሥፍራው ተገኝቶ ችግሩን እንደተመለከተ የሚገልጸው ሰመጉ፣ የካማሽ ዞን የአማራ ተፈናቃዮች ወደነበሩበት […]

Viewing all articles
Browse latest Browse all 4543

Trending Articles