ድምፃችን ይሰማ ሻሸመኔ መንግስት በ24-11-2005 ዓ.ል. በምእራብ አርሲ ዞን ውስጥ ከሚገኙ ወረዳዎች ውስጥ አንዷ በሆነችው ኮፈሌ ወረዳ ላይ 14 ንፁሀን ሙስሊሞችን በጠራራ ፀሀይ በግፍ ከገደለ በኋላ ብዙ ውግዘት እና ትችት እየገጠመው ይገኛል፡፡ በአሁን ሰዓትም ይህን ውግዘትና ትችት ከራሱ ላይ ለማንሳት እና ጥፋቱንም በህዝቡ ላይ ለማላከክ በኮፈሌ ህዝቦች ላይ ከፍተኛ የፕሮፖጋንዳ ስራን ቢሰራም እስከ አሁን ድረስ […]
