የሩሲያዉ የሳይበር ጥበቃዉ ተቋም ባወጣዉ ራፖርት ሰሜን ኮሪያ የአገራትን ባንኮች አገራቱ ሳያዉቁ እየበረበረች እንደሆነ አስታወቀ። ይኸዉ የሳይበር ደህንነት ጥበቃ ተቋም ባወጣዉ ራፖርት ናይጄሪያ፤ ኢትዮጵያ፤ ጋቦን፤ ኢራቅ፤ ኬንያ እና ሌሎች 13 አገራትን ያካተተ ብርበራ ማድረጓን አያይዞ ገልጿል። የሳይበር ደህንነት ተቋሙ በ18 አገሮች ላይ ሰሜን ኮሪያ ሙከራ ማድረጓን ሲገልጽ በሁለት ኢንተርናሽናል ኤክስፐርቶች በተገኘዉ መረጃ መሠረት ምን አልባትም […]
